Thursday 28 February 2013

Meles Zenawi very present 6 months after death


Meles Zenawi very present 6 months after death FILE -In this riday Feb. 22, 2013, file photo large posters of late Ethiopian leader Meles Zenawi are displayed one of the street in Addis Ababa. Ethiopia’s long-ruling leader died half a year ago, but it seems Meles Zenawi still holds on to power. In the capital, his face looks down from hundreds of posters plastered on walls, and government representatives vow to implement the late Meles’ vision without alteration. Elias Asmare, File / AP Photp

የሕወሐት ፍጥጫ ቀጥሏል (ከኢየሩሳሌም አርአያ)

“አሁን ያለው ሕወሐት ቆዳ ነው” እነ ስብሃት
“የሕወሐት ወራሾች እኛ ነን” እነ አባይና አዜብ

(ከኢየሩሳሌም አርአያ)
ሁለት ቦታ የተከፈለው የሕወሐት አመራር ልዩነቱን በማስፋት እየተወዛገበ መሆኑን ከመቀሌ ታማኝ ምንጮች ገለፁ። ስብሃት እና አዜብ የሚመሩት ሁለቱ ቡድን አነጋጋሪ አቋም ይዞ መውጣቱን ምንጮቹ ጠቁመዋል። በስብሃት ነጋ የሚመራው ቡድን ባስቀመጠው አቋም « መለስ ሕወሐትን ገድሎ ነው የሔደው! አሁን ያለው ሕወሐት ቆዳ ነው። ጥያቄው ግልፅ ነው፤ ሕወሐት መቀጠል አለበት.. ወይስ የለበትም?» ሲሉ በድርጅቱ ቀጣይ ሕልውና ላይ ጥያቄ አሳርፈዋል። ከዚህ በተቃራኒ የቆመውና አባይ ወልዱ፣ አዜብና ከጀርባ በረከት ስምኦን ያሉበት ቡድን በበኩሉ « የሕወሐት ወራሾች እኛ ነን፤» ሲል ለነስብሃት ምላሽ መስጠቱ ታውቋል። በተጨማሪ በሁለቱም ቡድኖች በልዩነት ነጥብ ተደርጎ የተወሰደው በ1993ዓ.ም ከፓርቲው የተባረሩት አመራሮች « ይመለሱ» ፣ « አይመለሱም» የሚለው እንደሚገኝበት ተጠቁሟል። የሁለቱም ጐራ ፖለቲካዊ ግብ አንዱ ሌላኛውን ገፍትሮ ከሜዳው ማስወጣትና ፓርቲውን ብሎም አገሪቱን በፈላጭ ቆራጭነት ለመቆጣጠር ያለመ እንደሆነ አንድ የፓርቲው ቅርብ ሰው ጠቁመዋል።

Mr. Obang on Indian National TV. Is Lands and Natural Resource grabs in Africa benefiting the people or not?

We Africans have been the target of colonialization, slavery and exploitation in the 17th, 18th and 19th centuries and a target of African dictators and their foreign cronies in the 20th century. We have had enough and will not tolerate this new onslaught of exploitation and dehumanization in the 21st century!” Obang Metho

ESAT Daliy News Amsterdam Feb 27 2013 Ethiopia

Wednesday 27 February 2013

In unusual rebuke, Saudi Arabia accuses Ethiopia of posing threats to Sudan & Egypt

February 26, 2013 (KHARTOUM) – A senior Saudi Arabian official unleashed a barrage of attack against Ethiopia saying that the Horn of Africa nation is posing a threat to the Nile water rights of Egypt and Sudan.
JPEG - 23.5 kb
Saudi deputy defense minister Khalid Bin Sultan (Al-Riyadh)
"The [Grand] Renaissance dam has its capacity of flood waters reaching more than 70 billion cubic meters of water, and is located at an altitude of 700 meters and if it collapsed then Khartoum will drown completely and the impact will even reach the Aswan Dam," 


አንድ አስተያየት፤ ህውሀት ተኮር - ከአቤ ቶኪቻው

ሞት ይርሳኝ እና የህውሃት ወዳጆቼን እንኳን ለየካቲት 11 አደረሳችሁ ሳልላቸው የካቲት 21 ሊሆን አይደል እንዴ!? በሉ አሁንም የካቲት ራሱ ሳይወጣ “እንኳ አብፃኩም” ልበል። እኔ የምለው ይሄ ስንተኛ አመት ነው ማለት ነው… በዛ ሰሞን ስታትስቲክስ መስሪያ ቤት ስሰራ አንድ አባት ዕድሜያቸውን ስጠይቃቸው…” አይ ልጄ የእኔ እድሜ ሩቅ ነው… ቢጠሩትም አይሰማ!” እንዳሉኝ አይነት ህውሀትም እድሜው በጣም እየራቀ ሄዷል። በዚህ ቢጠሩት በማይሰማ ሩቅ ዕድሜ ምን ያህል ስራ እና ምን ያህል ሴራ እንዳከናወነ ግምገማው ይቁጠረው።

የፍርሃትና ስም ማጥፋት ፖለቲካ በኢትዮጵያ

ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ

2011፡ የሙስና አገዛዝ፤ ፍርሃትና ሰም ማጥፋት
Ethiopia The Politics of Fear in the police statesበዲሴምበር 2011 ‹‹ኢትዮጵያ የደም ሃገር ወይም የንቅዘት (ሙስና) ሃገር›› በሚል ርእስ የኢትዮጵያን ሁለት ገጽታ በማመዛዘን አንድ ጦማር አስነብቤ ነበር፡፡ በዚያን ወቅት ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል በተባለው ተቋም ተቀምጦ የነበረው ገጽታ ያሳየው ኢትዮጵያ ለም መሬቶች በተንኮል በተጠቀለለ ስውር ደባ እየተቸበቸቡ እንደነበር ነው፡፡በዘገባው ላይ ተቋሙ ለኢትዮጵያ ያሰፈረው ነጥብ (10 ከሙስና የፀዳ ማለት ሲሆን 0 ደግም በሙስና ንቅዘት ያጨማለቀው ማለት ነው) ኢትዮጵያ 2.7 ነበር ያገኘቸው፡፡ በሙሰና ከታወቁት የኣለም ሃገሮች ዋነኛዋ ኢትዮጵያ ናት ይል ነበር::  የግሎባል ፊናንሻል አንተግሪት ድርጅት ደግሞ ባለፉት ፲ ኣመታት ከኢትዮጵያ 11.7 ብልዖን  ያሜርካን ብር በሀገወጥ መንገድ ከኣገሪቷ ወጥቶአል ብሎ ዘገቦ ነበር::

Tuesday 26 February 2013

ሳንሱር ዋጋ ያስከፍላል

#Ethiopia #StopCensorship
From  Zone 9  blog

ለምዕራባዊያኑ የመጨረሻ  ወር በሆነው ዲሴምበር ወር መጀመርያ በሀገረ አሜሪካ ኢትዮጵያዊውን ጦማሪ እና እስክንድርነጋን ለማሰብ የተዘጋጀ መድረክ ነበር፡፡ በመድረኩ ላይ ስለ እስክንድር ነጋ የተናገሩት ተዋናይ ሊዬቭ ሽሬ የይበር እና ጸሐፊ ካርል በርንስቴይን ነበሩ፡፡ በርንስቴይን  ከ40 ዓመታት በፊት የዋሽንግተን ፖስት ዘጋቢ ሆኖ በሚሠራት ወቅት ከባልደረባው ቦብ ዉድወርድ ጋር በመሆ ን በአሜሪካ መንግስት ታሪክ ትልቅ የተባለውን እና የዋተርገቱ ቅሌት በመባል ሚታወቀውን የመንግሥት ባለሥልጣናት ያሳተፈ የሙስና ቅሌት አጋልጠዋል፡፡ በነዚህ ሁለት ዘጋቢዎች ታሪካዊ ማጋለጥ ምክንያት በወቅቱ አሜሪካን በፕሬዝዳንትነት ይመሩ የነበሩት ሪቻርድ ኒክሰን ስልጣናቸውን በገዛ ፈቃዳቸው እንዲለቁ ሆኗል፡፡

The law is our shield – Abebe Gellaw

by Abebe Gellaw

Around two weeks ago, a few members of Ethiopian Current Affairs Discussion Forum (ECADF) Paltalk room members took the initiative of donating money for the legal actions I am to take in earnest against criminal TPLF thugs that have been violating our civil rights guaranteed under U.S. laws and constitutions.
Abebe Gellaw, There is no small fight for justice.In Ethiopia, TPLF agents are above the law; they are untouchable no matter what they do. Those who have killed, maimed, tortured and jailed so many innocent citizens are walking free. Some of these dangerous agents and operatives of the criminal regime come to the United States and Europe seeking refuge and political asylum under false pretense that they were being persecuted by the TPLF. 

Monday 25 February 2013

Indian land grabs in Ethiopia show dark side of south-south co-operation

The takeover of peoples’ land and water by corporations – even if they are from the global south – is a new form of colonization

Women pick pigeon pea in eastern Ethiopia
Women pick pigeon pea in eastern Ethiopia, where 80% of the population are engaged in agriculture. Photograph: Picasa/Mark Tran for the
The idea of south-south co-operation evokes a positive image of solidarity between developing countries through the
Guardian
exchange of resources, technology, and knowledge. It’s an attractive proposition, intended to shift the international balance of power and help developing nations break away from aid dependence and achieve true emancipation from former colonial powers. However, the discourse of south-south co-operation has become a cover for human rights violations involving southern governments and companies.

Ethiopia: The Prototype African Police State

by Alemayehu G. Mariam

The sights and sounds of an African police state
When Erin Burnett of CNN visited Ethiopia in July 2012, she came face-to-face with the ugly face of an African police state:
The sights and sounds of an African police state
We saw what an African police state looked like when I was in Ethiopia last month… At the airport, it took an hour to clear customs – not because of lines, but because of checks and questioning. Officials tried multiple times to take us to government cars so they’d know where we went. They only relented after forcing us to leave hundreds of thousands of dollars of TV gear in the airport…

Sunday 24 February 2013

Ethiopia: Suppressing Protest during Electoral Crises

Georgetown University
School of Foreign Service
Tuesday, February 26, 2013 from 12:00pm to 1:30pm
Mortara Building Mortara Center Conference Room

Suppressing Protest during Electoral Crises: The Geographic Logic of Mass Arrests in Ethiopia
by Leonardo Arriola, Ph.D., Assistant Professor, UC Berkeley

How do authoritarian governments respond to the threat of opposition protest after disputed election results? Governments often use coercion to suppress protests that threaten the political status quo, but it remains unclear whether they seek to maximize the impact of repression by imposing sanctions indiscriminately, stoking general terror to induce acquiescence, or by targeting sanctions against those most likely to mobilize against the regime in power. 

መርዝ ከውጭ ይረጫል ወይም ከውስጥ ይመነጫል

ፕ/ር መስፍን ወልደ ማርያም

መርዝ ከውጭ ይረጫል ወይም ከውስጥ ይመነጫልበአለፉት ሠላሳ አምስት ዓመታት ኢትዮጵያ ችግሮችን መፈልፈያ መሣሪያ ሆናለች፤ ለብዙ ምዕተ-ዓመታት ይዘናቸው (ምናልባትም አቅፈናቸው ማለት ይሻል ይሆናል) ስንንከባለል የቆዩ ችግሮች ሞልተውናል፤ እያሰብን እነዚያን የቆዩ ችግሮቻችንን በመፍታት ፋንታ ሌሎች አዳዲስ ችግሮችን እየፈለፈልን የተቆላለፉና የተወሳሰቡ፣ ውላቸው የጠፋ ችግሮችን ፈጥረናል፤ እየፈጠርንም ነው፤ አሁን በመፈጠር ላይ ያለው አዲስ ችግር እስላማዊ መንግሥት በኢትዮጵያ የሚል ነው፤ እስቲ እንመልከተው፡፡

Teddy Afro, the First Ethiopian Artist To Perform At BB King

Tewodros Kassahun, better known by his stage name of Teddy Afro
Tewodros Kassahun, better known by his stage name of Teddy Afro, is an iconic Ethiopian pop star who has dominated the local music scene for nearly a decade. Calling himself a “man of freedom”, Teddy sings about topics of reconciliations, unity, history, justice, equality and for political change. These subjects have gained him the hearts and ears of millions of adoring fans, as well as a list of enemies from the Ethiopian dictator and his dwindling loyalist.

Saturday 23 February 2013

የማያቋርጠው የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ግፍና ሰቆቃ በየመን

በግሩም ተ/ሀይማኖት

  አንድ ወዳጄ ከወዳጅም የሞያ ጓደኛዬ የሆነው ጋዜጠኛ ግርማ እንድሪያስ የእህቱ ልጅ በባህር ወደ የመን ሲመጣ መያዙን ነገረኝ፡፡ ትንሽ ቆየ እና እህቱ ማለት የተያዘው ልጅ እናት ደወለች፡፡ እናት ጉዷን አላወቀችም፡፡ የመን መጥታ ችግሩን አላየች በምን ትወቅ? ደግሞስ ችግሩን ለማወቅ የግድ የመን መምጣት አለባት እንዴ? የለባትም፡፡ በየጊዜው ይጻፋል፡፡ ይነበባል፡፡ ግን ማንበብና ማስተዋል አንድ አይደለም፡፡ ልጇ ያን ነው የሆነው፡፡ ልጅ በሚውልበት እናት አትውል፡፡ በዛ ያለ ሰው እየሰማ እያየ ነው መልሶ በባህር የሚመጣው፡፡ ልጇ ደላሎች ጋር እንዳለና ወደ ሳዑዲያ ሊገባ እንደሚፈልግ ደላሎቹ ለማድረስ 3500 የሳዑዲ ሪያል መጠየቃቸውን ነገረችኝ፡፡ 
ወዲያው የገባኝን ያህል ገባኝ፡፡ የተባለውን ገንዘብ ብትልክላቸው እንደማያደርሱት አውቃለሁ፡፡ በዛ ላይ ልጁ ገንዘብ የሚልክልህ ሰው ስልክ ቁጥር እያሉ ሲያዋክቡት፤ ሲያሰቃዩት እናቱ ጋር አስደወለ፡፡ ስልኩ ስላልተነሳ ግርማ እንድሪያስ ጋር አውሮፓ ደውሏል፡፡ አውሮፓና አሜሪካ ከተደወለ ደግሞ እንዲህ በዋዛ አይፋቱም፡፡ ለግርማም ሆነ ለእህቱ አጓጓዥ ደላሎች ጋር ሳይሆን ያለው አፋኞች መሆናቸውን ብናገር አረ አይደለም ደላሎች ናቸው ተባልኩኝ፡፡ ክርክሩን በዝምታ አልፌ ልጁ እኔ ወደ አለሁበት ሰነዓ እንዲመጣ በተሰጠኝ ስልክ ቁጥር ደወልኩ፡፡

Ethiopian Minister Junedin seeks Asylum in Kenya

Junedin Sado

  (www.debirhan.com) :- pro regime "private" Saturday Newspaper has today reported that top ruling party official and "the Minister of Civil Service" has sought asylum in neighboring Kenya. A political scientist with a close knowledge of the former Minister that De Birhan talked to said that Junedin's family couldn't confirm the Report and that he was not contactable. 

Friday 22 February 2013

ዴንማርካዊው ወያላ

በሳይስ  ፌልቦርግ ግሬገሰን (ቅንብር በምዕራፍ ብርሃኔ)
ዴንማርካዊው ሳይስ ፌልቦርግ ግሬገሰን የ19 ዓመት ወጣት ነው፡፡ ወጣቱ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን አጠናቆ ዩኒቨርስቲ ለመግባት በዝግጅት ላይ ነው፡፡
ሳይስ ዩኒቨርሲቲ ገብቶ የጋዜጠኝነት ትምህርትን መማር ስለመረጠ፣ ለትምህርቱ የሚረዳውን ልምድ ለማግኘት ወደ ኢትዮጵያ መጥቷል፡፡ ሳይስ ኢትዮጵያ ከመጣ ሁለት ወር ከግማሽ ሲሆነው፣ በቆይታውም በዝግጅት ክፍላችን በተለማማጅ ጋዜጠኝነት የተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮችን (በእንግሊዝኛው ጋዜጣ ላይ) በጽሑፍ ሲዳስስ ቆይቷል፡፡ ወጣቱ ኢትዮጵያ ሲገባ ቀልቡን ስለሳቡት የታክሲ ረዳቶች ለመጻፍ በማሰብ ከአስራ ሦስት ቀናት በፊት (ዕለተ ዓርብ)  እነሱ የሠሩትን ሠርቶ ስለወያልነት ቀኑ የጻፈውን ተርጉመን እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡