Friday 30 November 2012

የሁለት ምክትል ጠ/ሚኒስትሮች ሹመት ሕገ መንግስታዊ ድንጋጌን የጣሰ ነው ተባለ

ህዳር ፳ (ሃያ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ፓርላማ የሰጠው ተጨማሪ የሁለት ምክትል ጠ/ሚኒስትሮች ሹመት ሕገመንግስታዊ ድንጋጌን
የጣሰ መሆኑን የሕግ ባለሙያዎች አስታወቁ፡፡
 
በሕገመንግስቱ አንቀጽ 75 ለአንድ ጠ/ሚኒስትር ብቻ ዕውቅና እንደሚሰጥ ያስታወሱት ባለሙያዎቹ በዚሁ አንቀጽ
75(1)ለ ላይ የተመለከተው ጠ/ሚኒስትሩ በማይኖርበት ጊዜ ምክትል ጠ/ሚኒስትሩ ተክቶት ይሰራል የሚለው ንኡስ አንቀጽ አንድ ምክትል ጠ/ሚኒስትር ብቻ  እንደሚኖር የሚያሳይ ነው ይላሉ፡፡በአሁኑ ወቅት ቀደም ሲል የተሾሙትን ጨምሮ ሶስት ምክትል ጠ/ሚኒስትሮች መሾማቸውን ባለሙያዎቹ አስታውሰው ይህ ሕገመንግስታዊ ድንጋጌን የጣሰ አካሄድ ነው ብለውታል፡፡
ጠ/ሚኒስትር ሀይለማርያም እንዲህ ዓይነት ሹመት ለመስጠት ከሕገመንግስቱ በተጨማሪ በአሁኑ ወቅት በስራ ላይ ያለው
የአስፈጻሚ አካላትን እንደገና ለማደራጀት የወጣው አዋጅ ቁጥር 691/2003 ያግዳቸዋል ብለዋል፡፡

በዚህ አዋጅ
ክፍል ሁለት አንቀጽ 6 ላይ የሚኒስትሮች ም/ቤት አባላት በሚል የዘረዘራቸው ጠ/ሚኒስትሩን፣ምክትል /ጠ/ሚኒስትሩን፣የሚኒስትር መ/ቤቶችን የሚመሩ ሚኒስትሮች እና በጠ/ሚኒስትሩ የሚሰየሙ ሌሎች ባለስልጣኖች መሆናቸውን ደንግጓል፡፡
ይህው አስፈጻሚ አካላትን እንደገና ለማዋቀር የወጣው አዋጅ አንቀጽ 4 የምክትል ጠ/ሚኒስትሩ ሥልጣንና ተግባር
በሕገመንግስቱ በአንቀጽ 75 የተመለከተው እንደሚሆን በግልጽ አስቀምጧል፡፡
ባለሙያዎቹ ሹመቱ በተለይ ሕገመንግስቱን የጣሰ መሆን እንዳልነበረበት አስታውሰው በዚህ ሹመት መሰረት ጠ/ሚኒስትሩ
በማይኖሩ ጊዜ ማን ይተካቸዋል የሚለው ግልጽ የሆነ ምላሽ የለውም ሲሉ ተችተውታል፡፡
 
ጠ/ሚኒስትሩ የዚህን ዓይነት ሹመት መስጠት አይችሉም ያሉት ባለሙያዎቹ መስጠት ቢፈለግ እንኳን በቅድሚያ
ሕገመንግስታዊ ማሻሻያ መቅደም ነበረበት በማለት አካሄዱን ነቅፈዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ ሹመቱ በዛሬው እለት እንዲሰጥ የተፈለገው በነገው እለት በኦሮሚያ ምክር ቤት ውስጥ ይነሳል ተብሎ የሚጠበቀውን ውዝግብ ከአሁኑ ለማብረድ መሆኑን ምንጮች ጠቁመዋል።
የኦህዴዱን አቶ ሙክታር ከድርን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በማድረግ በኦሮሚያ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ነገ ይነሳል ተብሎ የሚጠበቀውን ውዝግብ ለማብረድ ታቅዶ በዛሬው እለት አዲሱ ሹመት ይፋ እንዲሆን መደረጉን የኢህአዴግ ኦህዴድ ምንጮች ገልጸዋል።

ዛሬ በሚጀመረው የኦሮሚያ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ፣ የምክር ቤት አባላቱ በአቶ ሀይለማርያም ሹመትና ኦህዴድ ከጨዋታ ውጭ  ሆኗል በሚለው ዙሪያ ከፍተኛ ውዝግብ ይነሳል ተብሎ ይጠበቃል። አዲሱ ሹመት በኦህዴድ ውስጥ ተፈጥሮ የነበረውን ውዝግብ ያርግበው አያርግበው የታወቀ ነገር የለም። ይሁን እንጅ አቶ ደመቀ ምክትል ጠቅላይ ሚኒሰትር ተብለው ከተሾሙ በሁዋላ ሌሎች ተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒሰትሮች እንዲሾሙ መደረጉ በአራቱ ድርጅቶች ውስጥ ያለውን ፍትጊያ የሚያመላክት መሆኑን ተንታኞች ይናገራሉ።

A multicultural Eve on Nov 24, 2012

Hailemariam Desalegn commits his first major blunder since he took office 3 months ago

Ethiopia’s new prime minister, Hailemariam Desalegn, has made a cabinet reshuffle today and appointed Debretsion Gebremichael, the notorious spy and member of Meles Zenawi’s death squad, as a deputy prime minister. Another TPLF politburo member, Teodros Adhanom, is appointed as Minister of Foreign Affairs.
This is a major blunder on Hailemariam’s part since Debretsion is not only a criminal who was responsible for carrying out assassinations for Meles Zenawi, he is a threat to Hailemariam’s own authority.

On top of being a serial killer, Debretsion’s crime include keeping 99.5 percent of Ethiopians in the information dark age by limiting their access to information technology as Minister of Communication. Because of the policies implemented by him, Ethiopia’s information technology sector is one of the least developed in the world.

The promotion of Debretsion to the deputy premiership is further proof that Ethiopia is sliding deeper into tyranny even after khat-junkie dictator Meles Zenawi is gone.
However, Hailemariam may not have a choice in the matter in the first place. It is likely that he was forced by TPLF to make such cabinet appointments.

ENTC has formed a new chapter in Uganda

ENTC PR | November 30th, 2012

Ethiopian National Transitional Council (ENTC) has continued to work on expanding its organizational reach throughout the world. This effort includes strengthening the chapters that are already established as well as forming new ones. In line with this effort, it has announced the successful completion of the formation of ENTC Uganda chapter with dedicated Ethiopians.

email: entcuganda@gmail.com

Thursday 29 November 2012

Azeb Mesfin relative in most wanted list



Former Ethiopian first lady Azeb Mesfin relative, Bineam Gola is in most wanted list in Canada according to “Crime Stoppers”.

Former Ethiopian first lady Azeb Mesfin relative, Bineam Gola is in most wanted

ESAT broadcasting to Ethiopia on additional channel

Ethiopian Satellite Television (ESAT)
ESAT, Ethiopian Satellite Television logo
ESAT Management would like to announce to its viewers and listeners in Ethiopia and around the Globe the expansion of ESAT’s reach through the opening of a new satellite station under AFRICAN MEDIA CHANNEL. The new channel is an addition to the existing Nile sat/AB7 24 hours TV broadcast, 24 Hours Radio on AB 7, and 1 Hour Daily Short Wave Radio transmission.

We would like to take this opportunity to reaffirm our commitment to further expand ESAT’s reach to Ethiopia with additional stations and radio frequencies.
ESAT management would like to encourage its Television viewers and radio listeners in Ethiopia to tune in and send their feedback on quality of service and other issues by calling @ +15713051637 or sending emails to:Management@Ethsat.com

The details of ESAT’s new satellite transmission are as follows:

Name of Channel is African Media
Amos 5 KU
17 Degrees East
Downlink: 10961.200 V
Symbol Rate 2.200
FEC: 1/2

ኢትዮጵያ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ምርት እድገት አሳየች!

http://www.abetokichaw.com/wp-content/uploads/2012/11/Dupety-PM.jpg

አቶ ሃይለማም ሲፈሩ ሲተቡ ቆይተው ዛሬ የካቢኔ ሹመት ለማደረግ ፓርላማ ብቅ ብለው ነበር አሉ። ይዘዋቸው ከመጡዋቸው ካቢኔዎቻቸው መካከል ሌላ ሁለት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮችን ይገኙበታል።
አቶ ሃይለማሪያም ሲያስቡት ሲያስቡት ለአቶ ደመቀ ብቻ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነቱን መስጠት አይችሉትም ብለው ሰጉ መሰለኝ…(መሰለኝ ነው ያልኩት) ዛሬ አቶ ሙክታር ከድር እና አቶ ደብረ ፅዮን ገብረሚካኤልን ደጋፊ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አድርገው አሹመዋል። በጥቅሉ በአሁኑ ሰዓት ሀገራችን ሶስት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮች አሏተው።
እኛ  ሹመቱን ከላይ ከላይ የምናየው የመንግስታችን አድናቂዎች “እሰይ ሀገራችን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እድገት እመርታ አሳየች” ብለን ካገኘን ፅዋ ካጣን ደግሞ ግንባራችንን እያጋጨን ደስታችንን  እንገልፃናል።

የምር ግን አቶ ሃይለማሪያም ያኔ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ይሰሩ የነበረ ጊዜ እንደው ሰውየው መለስ ሆነውባቸው “ተሸከሙ” ያሏቸውን ሁሉ “እሺ ጌታዬ” ይሏቸው ነበር እንጂ፤ የጫኑባቸው ሸክም በእጅጉ ከብዷቸው ነበር ማለት ነው!? አዎና ይኸው አቶ ደመቀ ሸክሙን አይችሉትም ብለው የጠረጠሯቸው ከራሳቸው ልምድ ተነስተው አይመስልዎትም!?
ሌላው ጥርጣሬ የኢህአዴግ “ፈላጭ ቆራጮች” (ይሄ “ፈላጭ ቆራጭ” የሚለው ቃል ኢህአዴግ ይፈልጣል ይቆርጣል ብሎ ለማሽሟጠጥ ታስቦ የገባ ቃል አለመሆኑን በቅንፍ አሰውቀን እንቀጥል)  እና የኢህአዴግ ፈላጭ ቆራጮች አቶ ሃይለማሪያምን ለአንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ብቻ አምነው መተው ምቾት አልተሰማቸውም ይሆናል!

ለማንኛውም ዶክተር ቴውድሮስ አድሃኖምን ውጪ ጉዳይ ሚኒስትርነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል። ዶክተሩ ከጤና ጥበቃ የተነሱት ጤና ስለነሱ ይሁን ወይስ የውጭ ጉዳዩ ስራ ህክምና ስለሚያስፈልገው አልታወቀም። ሲታወቅ እናወጋዋለን!

Wednesday 28 November 2012

2012 CPJ Press Freedom Awards

ENTC has formed a new chapter in Kenya

 ENTC PR | November 28th, 2012

Ethiopian National Transitional Council (ENTC) has continued to work on expanding its organizational reach throughout the world. This effort includes strengthening the chapters that are already established as well as forming new ones. In line with this effort, it has announced the successful completion of the formation of ENTC Kenya chapter with dedicated Ethiopians.

email: entc.kenya@gmail.com

TPLF Manifesto, Amhara was labeled as #1 enemy of Tigray

“The forgotten people” Why is the Ethiopians’ blood so thin? 

TPLF Manifesto Amhara was labeled as number 1 enemy of Tigray
Mekonnen Workineh, Norway, Nov 2012
Writer from Norway, Mekonnen Workineh
Mekonnen Workineh

Analogously ,  the Nazi manifesto of 1920 was anti-Semitic, anti-capitalist, anti-democratic, anti-Marxist, and anti-liberal.
Anti-Semitic was number one manifesto of Nazi Hitler and Anti-Amhara is number one manifesto of TPLF.

Hitler murdered 6 Million Jews. What happened 60 years ago is still fresh in the minds of Jews and is still haunting Germans, especially those whose family members were involved. Nazi criminals are still being hunted around the world and being brought to justice.
TPLF Manifesto Amhara was labeled as enemy of TigrayTPLF murdered more than 8 Million Ethiopians to date (G/Medhin Araya, former TPLF financial head). In the 2007/2008 senses 2.5 Million Amharas perished into the thin air; http://ethioskytv.com/view/570/25-million-amharas-missing-confirmed-in-parliament-part-1.html

Tuesday 27 November 2012

በራስ አሉላ አባነጋ ስም የተሰየመው ት/ቤት በመለስ ዜናዊ ተቀየረ (ከእየሩሳሌም አርአያ)

በትግራይ ተምቤን - አቢይ አዲ የሚገኘውና በጀግናው ራስ አሉላ አባነጋ ስም ተሰይሞ የቆየው የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ስያሜው ተቀይሮ በመለስ ዜናዊ ስም እንዲሰየም መወሰኑን ታማኝ ምንጮች አስታወቁ።

በደርግ ዘመን የተሰራውና በራስ አሉላ ስም ተሰይሞ የ 9 – 10ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ሲያስተምር ከቆየ በኋላ ከ2002 ዓ.ም ጀምሮ የት/ቤቱን አቅም ለማሳደግ በሚል የ11-12ኛ መመሪያ ክፍሎችን ለመገንባት በአገር ውስጥና በውጭ አገራት የሚገኙ የአካባቢው ተወላጆች ገንዘብ አዋጥተው ስራው መከናወኑን ምንጮቹ ጠቁመዋል። ግንባታው ተጠናቆ ባለፈው ነሃሴ ወር ለማስመረቅ በዝግጅት ላይ እንዳለ አቶ መለስ በማለፋቸው ፕሮግራሙ መሰረዙን ሲታወቅ; ከሁለት ሳምንት በፊት በተከናወነው የምረቃ ስነ-ስርአት የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣናት በስፍራው እንደተገኙ ማወቅ ተችሎዋል።

ከምረቃው ጋር በተያያዘ የራስ አሉላ አባነጋ ስም ተሰርዞ “መለስ ዜናዊ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት” ተብሎ መሰየሙን ባለስልጣናቱ በይፋ እንደገለጹ ምንጮች አረጋግጠዋል። በት/ቤቱ በይፋ የመለስ ስም ተፅፎ መለጠፉ ተጠቁሞዋል። በህዝብ ገንዘብ መዋጮ የተገነባን ት/ቤት በጡንቻና በማን አለብኝነት ህዝብን በመናቅ የተፈጸመ ተግባር ነው ሲሉ የአካባቢው ተወላጆች ማውገዛቸው ታውቁዋል።

በተለይ በአውስትራሊያ፡ ጀርመን፡ ኖርዌይ፡ አሜሪካ፡ ካናዳና… ሌሎች አገራት የሚኖሩ የአካባቢው ተወላጆች ባካሄዱት ቴሌ ኮንፈረንስ ከፍተኛ ተቃውሞ ማሰማታቸውን ተሳታፊዎቹ ገልጸዋል። ተሳታፊዎቹ እንዳሉት « የአፄ ምንሊክን፡ የሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስን ሃውልት ለማፍረስ የተጀመረው አፍራሽ እንቅስቃሴ ወደ ራስ አሉላ ተሻግሮዋል። ይህ የሚያመለክተው የቆየውን የኢትዮጲያን ታሪክ ለማጥፋት ቆርጠው መነሳታቸውን ነው። ይህ ትውልድ ታሪኩን አስጠብቆ የማቆየትና የተጀመረው አደገኛ አፍራሽ እንቅስቃሴ ከማውገዝ ባለፈ ለትግል መነሳሳት አለበት።ኢትዮጲያዊያን እጅ ለእጅ መያያዝ አለብን፤» ብለዋል። አክለውም « የኢትዮጲያዊነት ጉልህ መታወቂያና መገለጫ የሆኑ አኩሪ ታሪኰችንና ታሪክ ሰሪ ጀግኖችን ለማጥፋት ኤርትራዊው ቴውድሮስ ሃጎስ፡ በረከት ስሞንና ስብሃት ነጋ የሚመሩት አካል በአገራችን ላይ የጥፋት ዘመቻ ከፍተዋል» ሲሉ አንድ ተሳታፊ ተናግረዋል። « የዶጋሊ ዘመቻ » በሚል በየአመቱ ራስ አሉላ የሚዘከሩበት ታሪካዊ ቀን እንደነበረና ሕወሓት ወደ ስልጣን ከመጣ በሑዋላ ግን ይህ እንዲቀር መደረጉን እነዚሁ ወገኖች ያስታውሳሉ።

በሌላም በኩል በመቀሌ ከተማ ፒያሳ አካባቢ የአፄ ዮሃንስን መታሰቢያ ሃውልት ለማቆም ተጀምሮ የነበረው እንቀስቃሴ እንዲቆም መደረጉን የቅርብ ምንጮች አጋልጠዋል። ባለፈው አመት ከህዝብ በተዋጣ ገንዘብ ሓውልቱን ለማቆም የመሰረት ድንጋይ ተጥሎ እንደነበር ጠቁመው፤ በኋላ ግን “የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች ስለተቃወሙ ሃውልቱን መስራት አይቻልም» በማለት እነ ቴውድሮስ ሃጎስ መወሰናቸውን ምንጮቹ ገልፀው፦ “አሳፋሪና ተቀባይነት የሌለው ተራ ምክንያት» ሲሉ ሁኔታውን በቅርብ የተከታተሉት ምንጮች አጣጥለውታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በአድዋ ከተማ አደባባይ ላይ ተሰቅሎ የነበረ የመለስ ፖስተር ተቀዳዶ መጣሉን ምንጮች ጠቆሙ። የክልሉ ካድሬዎች «የመድረክ ተለጣፊ የሆነው አረና ፓርቲ ነው ይህን የፈፀመው » በማለት ያልተጨበጠ የፈጠራ ወሬ እያሰራጩና እየዛቱ ነው ያሉት ምንጮች አክለውም ድርጊቱን የፈፀመው የአካባቢው ህዝብ እንጂ የትኛውም ተቃዋሚ ፓርቲ አይደለም ብለዋል።

Meles rules from beyond the grave, but for how long?

By René Lefort

The trade-off offered by authoritarianism to its client-constituents is security and high growth rates. After Meles challenges may force change, or build the case domestically for a new strong man.

Meles Zenawi, the former Prime Minister of Ethiopia, has been dead for around three months. But the “Melesmania” personality cult, though discreet in his lifetime, shows no sign of fading. From giant portraits in the streets to stickers on the windscreens of almost any vehicle, a smiling Meles is still everywhere.

The sudden death of Meles shook the whole of Ethiopia. The shock quickly gave way to fear of an unknown and threatening future.

የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት አርማጭሆ ሳንጃ ወረዳ ልዩ ስሙ ጃንሱማ በተባለው ቦታ ወታደራዊ ጥቃት ፈጸመ

Ethiopian People Patriots Front - EPPFየኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት በወያኔ ቅጥረኛና ምንደኛ የልዩ ሃይል ታጣቂ ቡድን ላይ የጀመረውን የማጥቃት ዘመቻ አጠናክሮ በመቀጠል ሕዳር 15-2005 ዓ.ም አርማጭሆ ሳንጃ ወረዳ ልዩ ስሙ ጃንሱማ በተባለ ቦታ ባደረገው ውጊያ 14 የጠላት ወታደሮችን በመግደልና 12 በማቁሰል ከፍተኛ ወታደራዊ ድሎችን በማስመዝገብ ግንባሩ የተሰማራበትን ግዳጅ በድል እየተወጣ መሆኑን የግንባሩ ወታደራዊ መምሪያ አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ሕዝብ ከዘራፊውና ከነፍሰ-ገዳዩ የወያኔ አምባገነናዊ ገዥ ቡድን ለማላቀቅ ያለው ብቸኛ አማራጭ መንገድ በትጥቅ ትግል ስርዓቱን ማንበርከክ መሆኑን ጠንቅቆ ያወቀው የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት ሀገርንና ወገንን ለመታደግ ቆርጦ በመነሳት በሰሜኑ የሐገራችን ክፍል ወታደራዊ ስትራቴጅውን ነድፎ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን፣ ሰሞኑን አርማጭሆ ሳንጃ ወረዳ ልዩ ስሙ ጃንሱማ በተባለው ቦታ ባደረገው የማጥቃት ዘመቻ 26 የጠላት ወታደሮችን ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ወታደራዊ የበላይነትን የተቀዳጀ ሲሆን፣ ከሞቱት 14 የልዩ ሃይል ታጣቂ ቡድን መካከል አበበ የሚባለው የቀራቅር ተወላጅና አለልኝ የሚባል የደባርቅ ተወላጅ የሆኑት ከፍተኛ አመራሮች መሞታቸውን የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ወታደራዊ መምሪያ ገልጿል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት አርማጭሆ ሳንጃ ወረዳ ልዩ ስሙ ጃንሱማ በተባለ ቦታ በፈፀመው ወታደራዊ የማጥቃት ዘመቻና በጠላት ላይ ባደረሰው ከፍተኛ ኪሳራ የተደናገጠው የወያኔ ቡድን ተጨማሪ ጦር ወደ አካባቢው እያጓጓዘ መሆኑንም ከአካባቢው የተሰራጩ የዜና ምንጮች አጋልጠዋል።
ይሁን እንጅ በዓላማቸው ፅናትና በሐገራዊ ፍቅር የተገነባው የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት በጀመረው ሕዝባዊና ሐገራዊ ተልዕኮ የፈረጠመ ክንዱን በጠላት ላይ በማሳረፍ አይበገሬነቱንና ቁርጠኝነቱን ሰሞኑን በተከታታይ ባደረጋቸው ውጊያዎች አስመስክሯል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል።

በመጨረሻም ውጊያው በተፈፀመባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት የጀመረውን ወታደራዊ የማጥቃት ዘመቻ አጠናክሮ እንዲገፋበትና እኛም የተለመደውን ሁለንተናዊ ድጋፍ ከማድረግ ባሻገር ግንባሩን ለመቀላቀል የሚያስችል መነሳሳትን የፈጠረ አኩሪ የአርበኝነት ገድል መፈፀሙን ነዋሪዎች አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር በበኩሉ በስልጣን ላይ ያለው ፀረ-ሕዝብና ፀረ-ኢትዮጵያ ወንጀለኛ የወያኔ ቡድን የመጨረሻ ግብዓተ-መሬቱ እስኪፈፀም ድረስ ወታደራዊ የማጥቃት ዘመቻውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፆ የአገዛዙን እድሜ ለማሳጠርም የተለመደው ሕዝባዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለመላው ነፃነት ናፋቂና ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን ሀገራዊ መልዕክቱን አስተላለፏል።

የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር

Ethiopia delays appeal of jailed blogger, opposition leader

Ethiopia: Journalist Eskinder Nega faces death penalty
Eskinder Nega
(AFP) An Ethiopian court on Thursday delayed the appeal of blogger Eskinder Nega and opposition leader Andualem

Arage who were jailed earlier this year for for terror-related offences.
Judge Dagne Melaku said the Supreme Court needed several weeks to look over the “bulky” case file to review the evidence against them, setting the next hearing for December 19.
Eskinder and Andualem were among 24 people convicted in June under Ethiopia’s anti-terrorism legislation. Eskinder was jailed for 18 years, while Andualem was sentenced to life.

They appeared in court Thursday alongside two other defendants also appealing their guilty verdict.
Eskinder, who is representing himself, rejected the claim that he had links with the US-based Ginbot 7 group, considered a terrorist organisation under Ethiopian law.
“I was accused of being a member of Ginbot 7, but there was no evidence provided by the prosecution,” he told the court.
Meanwhile, in a separate court, 29 Muslims charged last month with plotting “terrorist” acts appealed against the charges.
Defence lawyers said the charges were unconstitutional and used language not recognised under criminal law, including terms such as “jihad” and “extremism”.

All 29 are charged with “intending to advance a political, religious or ideological cause” by force and the “planning, preparation, conspiracy, incitement and attempt of terrorist acts,” according to court documents.
The accused — including nine prominent Muslim leaders and the wife of a former minister — were jailed following protests in July staged by Muslims who accuse the government of interfering in religious affairs.
Their hearing continues on November 30.
Rights groups have called Ethiopia’s anti-terrorism legislation vague and accuse the government of using the law to stifle peaceful dissent.

All those charged under the law since it was introduced in 2009 have been found guilty, including two Swedish journalists who were sentenced to 11 years in prison, but later released by the government after serving 14 months.

Monday 26 November 2012

ENTC has formed a new chapter in South Africa


ENTC PR | November 25th, 2012 
 
Ethiopian National Transitional Council (ENTC) has continued to work on expanding its organizational reach throughout the world. This effort includes strengthening the chapters that are already established as well as forming new ones. In line with this effort, it has announced that it completed the successful formation of the South African chapter with dedicated Ethiopians.

email: entc.southafrica@gmail.com  tel: 27-745768381

የሱዛን ራይስ ሸፍጥ በቤንጋዚው ጥቃት ላይ!

ከፕሮፌሰር  ዓለማየሁ  ገብረማርያም

ትርጉም  ከነጻነት ለሃገሬ
 
በሴፕቴምበር 2 2012 የአሜሪካዋ አምባሳደር በተባበሩት መንግስታት: ሱዛን ራይስ በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የቀብር ስርአት ላይ ስሜታዊ ሆና የሚያቅለሸልሽ ቃላት ያዘለ ንግግር አነብንባ ነበር፡፡ መለስን፤ ‹‹የማይደክምና ራሱን የማይወድ››በአጠቃላይ እሱነቱ ለስራውና ለቤተሰቡ የሆነ ብላዋለች፡፡ ‹‹ጠንካራ፤ በእምነቱ የጸና እና በእርግጥም ለጂሎችና ለደደቦች  እሱ እንደሚጠራቸው ትእግስቱ ትንሽ ነበር፡፡ ሱዛን ራይስ ይህን ቅጥ ያጣና ከአንድ አሜሪካን ከሚያህል ሃገር ወኪል ጨርሶ ሊሰማ የማይገባ ያልተገራ ንግግር ስታደርግ ጅልና ደደብ የሚለውን ቃል በድፍረትና በአጥንኦት የለጠፈችው በኢትዮጵያዊያን ነጻ ጋዜጠኞች፤የተቃዋሚ መሪዎች፤ተሟጋቾች፤የፖለቲካ እስረኞች፤የሲቪል ማሕበረ ሰብ መሪዎች፤እና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ላይ ነው፡፡ 

ከእሁድ እስከ እሁድ (የሳምንቱ አጫጭር ዜናዎች)

(የሳምንቱ አጫጭር ዜናዎች)
 November 26, 2012
freedom now
የእስክንድር ነጋ ጉዳይ ለመንግሥታቱ ድርጅት ቀረበ
የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ጉዳይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያላግባብ የታሠሩ ሰዎችን ጉዳይ ለሚያጠናው ግብረኃይል መቅረቡን ለህሊና እስረኞች የሚሟገተው ፍሪደም ናው “Freedom Now” ስራ አስፈጻሚ ዋና ዳይሬክተር ማርዳ ተርነር ለአሜሪካ ሬዲዮ አስታውቀዋል።
ዳይሬክተሯ እንዳሉት ድርጅታቸው የእስክንድር ነጋን ጉዳይ በጥልቀት ከመረመረ በኋላ የጋዜጠኛነት ስራውን ብቻ ሲያከናውን እንደነበር ሙሉ አረጋግጠዋል። የታሰረውም ያለ አግባብ እንደሆነ ታምኖበታል። በእስር ቤት ከአያያዝ ጀምሮ በርካታ ጥሰቶች እንደተፈጸሙበት አመልክተዋል።
 
የኢትዮጵያ መንግስት ለዓለም አቀፍ ህግጋት የገባውን ኪዳንና ግዴታ በመጣሱ የእስክንድር ጉዳይ  በተባበሩት መንግስታት ያለ አግባብ የታሰሩ ሰዎችን ጉዳይ ለሚመረምረው አካል ባለፈው ሚያዚያ ቀርቧል። የእስክንድር ጉዳይን የያዘው አካል ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተቀበለቻቸውን የሰብአዊና ፖለቲካ ጉዳዮች ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ህጎች ስለመጣሷ መርምሮ ውሳኔውን ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። ለእስክንድር ነጋ ጉዳይ አዲስ አበባ መሄዳቸውን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሯ በውሳኔው መጨረሻ እስክንድር ነጻ ሊወጣ እንደሚችል ቀደም ሲል በፓኪስታንና በበርማ ከተሰሩት ስራዎች ጋር በማነጻጸር አስረድተዋል “እንደ መንግስታቱ ድርጅት ያሉ አካሎች የሚወሰኑት ውሳኔ ቀላል አይደለም” በማለት ተናግረዋል፡፡
እስክንድር ነጋ በአሸባሪነትና በአገር መክዳት ወንጀሎች ተከሶ 18 ዓመት እንደተፈረደበት ይታወሳል።

Sunday 25 November 2012

አጫጭር የሀገር ቤት ወሬዎች (ከአዲስ አባባ)

ይነጋል በላቸው
ከአዲስ አባባ
Addis Ababa is the capital city of Ethiopia. 
ባለፈው የዜና ዕወጃችን ይህን መሰል የሀገር ውስጥ አጫጭር ወሬዎች ዘገባ ቢያንስ በሣምንት አንድ ጊዜ እናቀርባለን ብለን ቃል ባልገባነው መሠረት ከመጀመሪያው የቀጠለውን የዛሬውን ዝግጅት ቀጥለን የምናቀርበው በታላቅ  የደስታ ስሜት ነው፡፡ እነዚህ ወሬዎች በምናባዊ የአቀራረብ ፋሽን በመዋዛታቸው የአንዳንዶችን አመኔታ በቀላሉ ላያገኙ እንደሚችሉ ቢጠረጠርም ሀሰት እንዳልሆኑ ግን ለተከታታዮቻችን በዚህ አጋጣሚ ልናስታውስ እንወዳለን፡፡

 የዜና ማዕከሉ ውሸትን በመዘገብ የሚያገኘው ቅንጣት ትርፍ አለመኖሩን በሚገባ ስለሚገነዘብ ጥቂቶቹን የሥነ ጽሑፍ አላባውያንና ነገር ማስዋቢያ ግብኣቶችን(literary flavors) ከመጠቀም ውጪ ያልተሰማና ያልተደረገ ወይም ከነአካቴው ‹ይህን ዓይነቱ ነገር ሊደረግ አይችልም!› ተብሎ የሚገመትን ክስተት በዜና ፋይል ውስጥ እንደማያካትት በትህትና ያስታውቃል፡፡ ሃሳብን በተፈለገው መንገድ ማቅረብ ይቻላል፤ ማንበብና ማስነበብ ደግሞ የአስነባቢዎችና የአንባቢዎች ድርሻ ነው፡፡ መንገደኞች ይለያያሉ – ተፈጥሯዊ ነው፡፡ የመንገዱ መለያየት ግን የግድ ያህል አይደለም፡፡ መቃወም ጥሩ ነው፤ መቃወምን የባሕርይ ያህል መላበስ ግን ተፈጥሯዊ አይደለም፡፡

Saturday 24 November 2012

The charges against Eskinder and Andualem are flawed

Ethiopian Court Demands Justification for Journalist’s Conviction

(VOA) ADDIS ABABA — Ethiopia’s Federal Supreme Court has postponed hearing an appeal of the conviction of
Journalist Eskinder Nega and Politician Andualem Arage
from left Eskinder Nega and Andualem Arage
 prominent Ethiopian journalist Eskinder Nega and opposition leader Andualem Arage.  But the court gave its first indication Thursday that charges brought by prosecutors under the Anti-Terrorism Proclamation may not be that strong by demanding that prosecutors justify the June convictions.

Journalist Eskinder Nega received an 18-year sentence, while opposition politician Andualem Arage is serving life in prison on terrorism-related charges.
Andualem’s lawyer, Abebe Guta, said the court has found many irregularities in the prosecution’s charges.
“As they scrutinized our ground of appeal they found so many legal and factual irregularities,” said Abebe. “Therefore, before the ruling passes, that means before our appeal is accepted or approved, they wanted to summon the prosecution officers to come and justify.”

Maran Turner, the executive director of Freedom Now, a Washington D.C.- based organization that works on individual prisoners of conscience cases, said the latest developments are positive. Freedom Now has been supporting Eskinder and brought his case before the United Nations Working Group on Arbitrary Detention.
“It seems to me that the court also is confounded by the charges against Eskinder and the other defendants,” Turner said. “So the fact that the court has postponed the case, it obviously acknowledges the flaws that we see, which is that the charges themselves are flawed. In fact, the case is flawed from the very beginning of arrest.”

Eskinder, Andualem and more than 20 others were found guilty of ties to a U.S.-based opposition group, Ginbot 7, classified as a terrorist organization by the Ethiopian government.
Amnesty International and other rights advocacy groups have said the trial was a sham used to silence dissent.

The prosecution will need to justify its convictions before the court on December 19.

“የኢሳያስ ልጅ አይከዳም! አናምንም”

ህወሃት የኤርትራ ጉዳይ “ይቋጭ” እያለ ነው”
ali and isayas
ከኤርትራ ሰሞኑን የሚወጡ መረጃዎች ከጉዳዩ ባለቤቶች ማረጋገጫ ወይም ማስተባበያ ባይቀርብበትም ከኤርትራ ጋር በተያያዘ የተለያዩ አቋምና ተስፋ ባላቸው ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት የሳበ ጉዳይ ሆኗል። አንዳንድ በብሎግ ሂሳብ የሚጫወቱ የኤርትራ መንግሥት አገልጋዮች ለጉዳዩ ጆሮ ዳባ ቢሉም በዋና በተቃዋሚነት የሚታወቁት የኢሳያስ ባላንጣዎች ለወሬዎቹ ሽፋን በመስጠት ግንባር ቀደም ሆነዋል።

የ1997 ምርጫን ተከትሎ በተፈጠረው አለመረጋጋት “ህወሃት ሰራዊቴን በመያዝ ጓዜን ጠቅልዬ ወደ ትግራይ ምድር እገባለሁ” ማለቱን አስነብቦ የነበረው ኢንዲያን ኦሽን ኒውስ ሌተር ሰሞኑን የህወሃት ሊቀመንበርን ጠቅሶ ኤርትራ ላይ ጦርነት የማወጅ ፍላጎት እንዳለ ይፋ አድርጓል። ኢንዲያን ኦሽን ከውስጥ አዋቂዎች አገኘሁ በማለት ሌላ ያሰነበበው ዜና የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ አሊ አብዶ ካናዳ ጥገኝነት መጠየቃቸውን ነው። ይህ ብቻ አይደለም ኢትዮጵያን ሪቪው ኢሳያስ ከስልጣናቸው በፍቃዳቸው ለመውረድ በዝግጅት ላይ መሆናቸውን በተመሳሳይ “ታማኝ” ያላቸው ምንጮቹ እንደነገሩት ጠቅሶ ከነምክንያቱ ዜና አሰራጭቷል።
ትግራይ ኦን ላይንን ጨምሮ የተለያዩ የኤርትራ መንግስት ተቃዋሚዎች ይህንኑ ዜና በታላቅ ብስራት “የአሊ አብዶ መክዳት የኢሳያስ የመጨረሻ ውድቀት መጀመሪያ” ሲሉ ዜናውን አሙቀውታል። ለአንድ ሳምንት የሞቀውን ጉዳይ አስመልክቶ ይህ ሪፖርት እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ ከጉዳዩ ባለቤት ማረጋገጫም ሆነ ማስተባባያ አልቀረበም።

ENTC requests diplomatic recognition from Norway

PRESS RELEASE

November 22, 2012

The Ethiopian National Transitional Council (ENTC) has sent a communiqué to the Royal Ministry of Foreign Affairs of Norway and the State Minister of International Development Heikki Holmas, requesting a diplomatic recognition. The letter was submitted to the to the Ministry by Dr. Girum Zeleke, ENTC’s diplomatic representative in Norway.

The letter explains ENTC’s mission, and discusses the worsening political, economic and security crises in Ethiopia, as well as the need for the Sweden government to help with a peaceful transition to democracy.
The Transitional Council was founded at a 3-day conference in Dallas, Texas, that was convened from July 1 – 3, 2012, with the participation of representatives from all over the world.

Diplomacy is one of the primary tasks that the ENTC general assembly assigned to the leadership at the July 2012 conference in Dallas.
For more info:
ENTC Foreign Relations Committee
85 S. Bragg St. Alexandria VA, 22312 USA
Tel: 202-735-4262
Email: entc.pr@gmail.com
Website: etntc.org

Ethiopia’s ruling minority junta decides to remove the iconic statue of Martyred bishop, Abune Petros

The Horn Times breaking News- November 23, 2012,
 

by Getahune Bekele

Ethiopian officials to remove the iconic statue of Martyred bishop, Abune Petros.

“My countrymen… do not believe the fascists if they tell you that the patriots are bandits. The patriots are people who yearn for freedom from the terrors of fascism.
“Bandits are the solders (Italians) who are standing in front of you and me; who came from afar to terrorize and violently occupy a weak but peaceful country. May God give the people of Ethiopia the strength to resist. Never to bow down to the fascist army and its violence.
“May the Ethiopian soil never accept the invading army’s rule.”

The last pithy words of his holiness Abune Petros, executed by the Italians on 29 July 1936, for denouncing colonialism and brutal oppression.
No one thought that the little shepherd born in the tiny northern town of Fiche would become a shining comet of Ethiopian patriotism which still flows from one generation to the other like the mighty river of Abaye.
In the year 2000, honered as one of the millenniums’ martyrs by the church of Sweden, Abune Petros was just a young monk when fascist Italy invaded Ethiopia in 1932. That same year, the patriotic clergy followed emperor Hailesilassie to the decisive battle of Maichew where he witnessed the undiscerning terror of the invading Italian army.

Friday 23 November 2012

የሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አመራር አባላት የተመሰረተባቸው ክስ በአሸባሪነት የሚያስጠይቅ አይደለም ተባለ

ህዳር ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-የልደታ ፍ/ቤትና አካባቢው በታሪክ ታይቶ በማይታወቅ የሀወዝብ ብዛት ተጨናንቆ ማርፈዱም ተዘገበ።
ዛሬ በልደታ ፍ/ቤት የቀረቡት የሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትን ጨምሮ በአሸባሪነት ክስ የተመሰረተባቸው 29 ሙስሊሞች ላይ አቃቢ ህግ የመሰረተው ክስ ተከሳሾቹን በአሸባሪነት አያስከስሳቸውም ሲሉ የተከሳሰሾቹ ጠበቆች አያስከስሳቸውም ያልዋቸውን ነጥቦች ለፍ/በቱ አቅርበዋል።
በአሸባሪነት ህጉ አንቀፅ 3 እና 4 ተቀውሞአቸውን ያሰሙት የተከሳሾቹ ጠበቆች ለዲናችን እንሞታለን ማለታቸው አሸባሪ አሰኝቶ በአሸባሪነት ሊያስከስሳቸው አይችልም ይህ ቁራናዊ መርህ በመሆኑ ቃሉን መጠቀም አሸባሪነት አይደለም በማለት የአቃቢ ህግን ክስ ተቃውመዋል።
ያለም አቀፍ ያሸባሪነት ህግ በአሸባሪነት የተጠረጠረ ሰው ቤቱ በፍርድ ቤት ትእዛዝ ይፈተሻል እንደሚል ለፍ/ቤቱ ያመለከቱት የተከሳሾቹ ጠበቆች የኢትዮጵያው ህግ ግን ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ቤቱ ይፈተሻል መለቱና የህንን መሰረት ተደርገው የተወሰዱ እርምጃዎች አግባብ አለመሆናቸውን የተከሳሽ ጠበቆች ለፍ/ቤቱ ተቃውሞና ጥያቄያቸውን አቅርበዋል ።
በሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች የመሪዎቻቸውን የፍርድ ሂደት ለመከታተል ከጥዋቱ 2 ሰአት ጀምሮ በልደታ ፍርድ ቤት የተገኙ ሲሆን ወደ ችሎቱ እንዳይገቡ በመታገዳቸው የልደታ አካባቢ ከታች እስከ ኮካ ከላይ እስከ አብነት መንገድ በህዝብ ብዛት መንገዱ ተዘግቶ እስከቀኑ ስድስት ሰአት ተኩል መዝለቁ ተዘግቦል::
ሲቪል የለበሱ ደህንነቶች በሙስሊሙ መሀከል ገብተው ብጥብጥ ለማስነሳት መሞከራቸውን የገለጹልን የኢሳት ምንጮች ይህ አልሳካ ሲላቸው ሰው ይዘው ለመሄድ ቢሞክሩም ህዝቡ በቆራጥነት አላስነካ እንዳላቸው ገልጠዋል::
በልደታ ፍርድ ቤት አካባቢ ሱቆችና ካፍቴርያዎች በፌደራል ፖሊሶች ትእዛዝ የተዘጉ ሲሆን የአካባቢው ባንክም ለግማሽቀን ስራ እንዳይሰራ መደረጉ ተነግሮል::
የዛሬው የልደታ ፍርድ ቤት ታዳሚ ልክ በቃሊቲው የጉብኝት ጉዞ እንደታየው ፍጹ ቆራጥነት የታየበት ነበር ያሉት ምንጮቻችን ሴቶችና እናቶች ሳይቀሩ የፌደራል ፖሊሶች ሊያባርሮቸውና  ሲሞክሩ መግደል ጀምራችሆል ግደሉን እንጂ አንድ እርምጃ ወደሆላ አንሄድም በማለት ተጋፍጠዋቸዋል::
ዛሬ ያስቻለው ፍርድ ቤት የተከሳሽ ጠበቆችን ቃል ከሰማ በሆላ ለህዳር 21 ቀጠሮ ሰቶ መበተኑን ለማ ተችሎል::

በአዲስ አበባ የሚገኘው የአቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ሊፈርስ ነው

ህዳር ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:- በአዲስ አበባ የሚገኘው የአቡነ ጴጥሮስ ሀውልትሊፈርስ ነው:፡ ዛሬ በሸገር ኤፍ ኤምላይ ቀርበው መግለጫ የሰጡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሀላፌ እንዳሉት ከባቡር ስራ ጋር በተያያዘ የአቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ይነሳል::
ሆኖም መነሳቱ በጊዜዊነት ነው ሀዲዱ ከተሰራ በሆላ ወደቦታው ይመለሳል ብለዋል::

የኢሳት ምንጮች ከፕሮጀክት መሀንዲሶች አካባቢ የተገኘን መረጃ ጠቅሰው እንደገለጡት የሀዲዱ ዲዛይን ላይ ለሚነሳው የአቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ላይ ቦታ የለም እናም ሀውልቱ እንደፈረሰ የመቅረቱእድል የሰፋ ነው ሲሉ ገልጠዋል:፡ በተያያዘ መረጃ በዲዛይን ላይ የአጼ ሚኒሊክ ሀውልት ተመሳሳይ እጣ ፈንታ ሊገጥመው እንደሚችል ታውቆል:: መንግስት ጊዚያዊ ነው ቢልም ዲዛይኑ የሚያረጋግጠው ግን ሀውልቶቹ እስከወዲያኛውም ወደቦታቸው እንደማይመለሱ ነው::

ከፍተኛ ተቃውሞ የቀረበበትና በሲኖዶስ እንዲፈርስ የተወሰነው የአቡነ ጳውሎስ ሀውልት ቆሞ የታላቁ አርበኛና መስዋእት አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ሊፈርሱ ነው መባሉ በእርግጥ አነጋጋሪ ሆኖል።

Thursday 22 November 2012

Terror case against 29 Ethiopians unconstitutional

The Associated Press

Peaceful struggle by Muslim EthiopiansADDIS ABABA, Ethiopia — Defense lawyers have told the Ethiopian High Federal Court that terrorism charges against 29 Muslims are unconstitutional.

Federal prosecutors are accusing the 29, which includes prominent clerics, journalists and activists, with terrorism and attempts to create an Islamic state. Tensions have been rising between the government in this mostly Christian country and Muslim worshippers that have led to anti-government protests.

On Thursday one of the defense lawyers for the 29 said that they expect the court to throw the case out. The court will decide on Nov. 30 if it has jurisdiction over the case and whether the charges, partly based on the country’s controversial anti-terrorism law, is constitutional.

Rights groups say the Ethiopian government provoked the protests by trying to impose a specific interpretation of Islam.

Tuesday 20 November 2012

Journalism is Not Terrorism: Calling on Ethiopia to Free Eskinder Nega

by Rainey Reitman

Electronic Frontier Foundation

Journalism is Not Terrorism free Eskinder NegaEskinder Nega, an award-winning journalist who has been imprisoned for over a year, appeared briefly in court to appeal the terrorism charges levied against him. Eskinder has unwaveringly denied the charges, maintaining that blogging about human rights abuses and democracy is not a form of terrorism. In July, Eskinder was sentenced to 18 years in prison for his reporting. 

Human right violations alarmingly increasing in Ethiopia

by Betre Yacob
human right violations committed by the government

ADDIS ABABA- After the death of Prime Minister Meles Zenawi, the late Ethiopian Prime Minister, the number of human right violations committed by the government on members, supporters, and representatives of All Ethiopia Unity Party (AEUP), one of the most important opposition political parties working under the narrowest political landscape of the country, has been alarmingly increasing. Different reports are indicating that after the death of the Prime Minister thousands of members and supporters of the AEUP have become victims of the brutal human right violations committed by the Ethiopian government just due to their political belief. The victims also include women, children and retired people.

ለኢትዮጲያ መንግስት የሚያገለግሉ የፌደራል ፓሊስ አባላት ከዱ

ህዳር ፲ (አስር) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-ለኢትዮጲያ መንግስት የሚያገለግሉ የፌደራል ፓሊስ አባላት እየከዱ መሆናቸውን እንዲሁም በሁመራና በመተማ ወታደራዊ ግጭቶች በመካሄድ ላይ መሆናቸውን አንድ የፌደራል ፓሊስ ሃላኢ ገለፁ። ይህም በምስልና በድምፅ ይፋ ሆኗል። በሌላምበኩል በሰሜን ኢትዮጲያ ጠረፋማ አከባቢዎች ከሚንቀሳቀሱ ሃይሎች አንዱ የሆነው ትሕዴን ሰራዊቱን በክፍለ ጦር ደረጃ ማዋቀሩን ለቀመንበሩ ለኢሳት ገልፀዋል።

በምስራቅ ኢትዮጲያ በኦጋዴን አከባቢ የፌደራል ፖሊስ አባላትን ሰብስበው ገለፃ ያደረጉት የፌደራል ፖሊስ ሃላፊ ፖሊሶች እየከዱ ማስቸገራቸውን ገልፀዋል። ለሰባት ዓመታት ለማገልገል የገቡትን ሥምምነት ጥሰው በመኮብለላቸው እየያዝን ጅጅጋ እስር ቤት እንከታቸዋለን ሲሉ አሳስበዋል። በምስራቅ ካለው ይልቅ የሰሜኑ ችግር የሰፋ መሆኑን በሁመራና በመተማ ዘወትር ግጭት በመታየት ላይ መሆኑን አብራርተዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለም በሰሜን ኢትዮጲያ ነፍጥ ካነሡት ሃይሎች አንዱ የሆነው ትሕዴን ተከታታይ ወታደራዊ ጥቃት ሲያደርስ መቆየቱን ሊቀመንበሩ አስታውቀዋል። የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ትሕዴን) ሊቀመንበር ታጋይ ሞላ አስገዶም ለኢሳት በሰጡት ቃለ ምልልስ እንደገለጹት ትሕዴን ወታደራዊ ተጠናክሯል ከሌሎች የኢትዮጲያ ሃይሎች ጋር ግንባር በመፍጠርም በስልጣን ላይ ያለውን መንግስት በሃይል ለመጣል እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አመልክተዋል ።

Ethiopian Christians and Muslims showed a heartwarming unity at Kality prison

The Horn Times Newsletter 19 November 2012
 
by Getahune Bekele

“Instead of untying the number plates from our cars, why don’t you untie our leaders, you demons” un elderly Muslim

A Christian young man distributing water in a heartwarming show of unity
woman shouted at a federal police officer who was  busy removing the number plates of cars parked near the main gate of the notorious Kality prison.
Thousands of Ethiopian Muslims were there to visit their jailed leaders, on Sunday 18 November 2012. According to eyewitnesses, the queue stretched for several kilometers, prompting the nervous looking wardens to call for massive reinforcement.
At 9 pm, when a contingent of traffic police and federal police members began to arrive, the largely Christian residents of Kality zone in eastern Addis Ababa flocked to the area in heartwarming solidarity with their Muslim brothers and sisters to act as human shield.

Soon, the weak and the infirm were taken to nearby Christian homes for refreshments while angry youth of Kality fearlessly engaged the number plate removing Trojan horses of the ruling minority junta.
As the day progressed, aghast at the brutal way the Muslim communities have been treated; more Christians arrived carrying with them meals and drinks.
“This is what we Ethiopians are known for. Uniting in the face of danger. If the federal police attacks any Muslim here we will respond accordingly.” A confident Christian young man told the Horn Times Reporters.
“Allah Waa Akbar…guys am overwhelmed I can’t talk. Am a proud Ethiopian Muslim.” An emotional 46 year old Fatima Nurdeen said.

Although only few hundreds were managed to see their incarcerated leaders, relatives and friends, the event ended without incident much to the delight of the residents of Kality zone

Monday 19 November 2012

Thousands of Muslims visit their incarcerated leaders at Kaliti

by Jawar Mohammed

On November 18, 2012, Ethiopia’s notorious Kaliti prison that houses countless political prisoners  saw the largest number of visitors in its history. Starting at 6 am in the morning, wave of  people started to arrive at the gate, and by the time prisoners came out to meet their loved ones, the line has stretched several blocks. This is  part of the Ziyaraa campaign–the new tactic of the Muslim movement whereby protesters go to prisons en mass to visit their incarcerated leaders. Ziyaraa is a popular ritual  tradition of visiting village elders,  intellectuals and your  parents to pay respect.

According to press release by organizers of the movement, the objective of the Ziyaraa campaign  is  two fold;  provide moral support to the leadership by showing solidarity and appreciation for their sacrifice, and show the world that these are legitimately elected popular leaders not some lonely zealots the regime portray them to be.

As usual Ethiopian Christians residing in the vicinity of the prison showed solidarity with their Muslim brothers and sisters by providing them drinking water  to help them cope with the heat.  The event  was concluded without any disturbance, except a minor incident  where the police confiscated  car plates as shown in the picture below.

Organizers say that such Ziyara will take place every week at Kaliti and other regional prisons where activists are been held. Below are some pictures from today’s event at Kaliti.


Sunday 18 November 2012

“ጥቁሩ ሰው” ይናገራል!

Obang Metho Solidarity Movement for New Ethiopia

“ጥቁሩ ሰው” ይሉታል። ኢትዮጵያዊያን ለሚያሽከረከራት አስፈሪ ፈተና መፍትሄው ሰብአዊነትን ማስቀደም ብቻ ነው የሚል የጸና እምነት አለው። “ከጎሳ በፊት ሰብዓዊነት” በሚል መሪ ዓላማ ከሚመስሉት ጋር በመሆን ድርጅት አቋቁሞ መሥራት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ባከናወናቸው ሥራዎች ከፍተኛ እርካታ እንደሚሰማው ያምናል። ኢትዮጵያዊያን ችግር ደርሶባቸዋል በሚባልበት ሁሉ ቀድሞ ደራሽ እንደሆነ ብዙዎች ይመሰክሩለታል። በዚህና በሰብዓዊ መብት ጉዳይ በሰራቸው ስራዎቹ ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ደጋፊዎችና አድናቂዎች ለማፍራት ቢችልም “ከጀርባው ድብቅ ዓላማና አጀንዳ አለው፣ ብቻውን ይሮጣል” የሚሉትን ጨምሮ በግል አቋሞቹ ዙሪያ ነቀፌታ የሚሰነዝሩበትም አሉ።

የወደፊት ዕቅዱና የሚነቅፉት እንደሚሉት መቼ ፖለቲካ ፓርቲ መስርቶ ይፋ ያደርጋል? በሚሉትና በተመሳሳይ ጉዳዮች ዙሪያ ኦባንግ ሜቶ ከጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ ጋር ቃለ ምልልስ አድርጓል። ኦባንግ ሜቶ (ጥቁሩ ሰው) የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን ጋምቤላ ተማረ። ከዚያም ሁለተኛና የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን ካናዳ ተከታትሎዋል። በመጀመሪያ የጋምቤላ ልማት ኤጀንሲ (GDA) የሚባል ድርጅት አቋቁሞ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ነበር፡፡ በኋላም በጋምቤላ የዛሬ 9ዓመት አካባቢ ከ400 በላይ አኙዋኮች ሲጨፈጨፉ ህይወቱ ተቀየረ፡፡ ሁኔታው በአመለካከቱ ላይ ብቻ ሳይሆን በግል ህይወቱ ላይ ከፍተኛ ለውጥ አመጣ፡፡ ሁሉንም ትቶ ድምጽ አልባ ለሆኑት ድምጽ ለመሆን የአኙዋክ የፍትሕ ምክርቤትን በማቋቋምና በኃላፊነት በመሥራት የመለስ አገዛዝን እና የወንጀሉን ተዋናዮች በዓለምአቀፍ ፍርድርቤት ሊያስከስስ የሚችል ተግባር አከናወነ፡፡ ሆኖም ችግሩ የአኙዋክ ብቻ ሳይሆን የመላው ኢትዮጵያ መሆኑን በጥልቅ ከተረዳ በኋላ ኢትዮጵያ ነጻ ሳትወጣ አኙዋክ ብቻ ወይም ሌላው እንዲሁ በግሉ ነጻ ቢወጣ ችግሩ ፈጽሞ ሊቃለል እንደማይችል በተረዳበት ጊዜ ትግሉን ቀየረ፡፡ አዲሲቷ ኢትዮጵያ ብትመሠረት የሁላችንም ችግር መፍትሔ እንደሚያገኝ በማስተዋል ከበርካታ ኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄን በማቋቋም የትግሉን መስመር አሰፋው፡፡ “ሁላችንም ነጻ ካልወጣን ማንም ብቻውን ነጻ መሆን አይችልም” የሚለውን መሪ መፈክር በማንገብ “ከጎሣ ይልቅ ለሰብዓዊነት ቅድሚያ” እንዲሰጥ በመታገል ዓመታትን አስቆጥሯል – ኦባንግ ሜቶ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዋና ዳይሬክተር!

ጎልጉል፦ደስተኛ ነህ?

ኦባንግ፦ ዘወትር የምመለከተው ወደፊት ነው። የማምንበትን አደርጋለሁ። የማደርገው ሁሉ ለኅሊናዬ ስል ነው። ኅሊናዬን እረፍት የሚነሳ ነገር አላደርግም። ግልጽ ነኝ።ዕቅዴ፣ ሃሳቤ፣ እምነቴ፣ ቀናነትና መደጋገፍ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ዘወትር ደስተኛ ነኝ። በየቀኑ በርካታ በረከቶች አሉኝ። ይህንን ስል ሃዘን አይሰማኝም ማለት ግን አይደለም። በርካታ ጉዳዮች እረፍት ይነሱኛል። ማንም ለራሱ ብቻ መኖር የለበትም …

Friday 16 November 2012

በደራ ወረዳ በአንዲት ሴት ላይ የተፈጸመውን ግፍ በይፋ ያጋለጡት የቀበሌው ሊቀመንበር ቃለምልልስ ሰጡ

ህዳር ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-በኦሮሚያ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በደራ ወረዳ በገብሮ ቀበሌ የወረዳው የአስተዳደርና ፍትህ ሀላፊ የቅርብ ዘመድ የሆነ አቶ አየለ የተባለ ከሌሎች ሁለት ግብረ አበር ፖሊሶች ጋር በመሆን በቀበሌው የሚኖርን አንድን ግለሰብ መሳሪያ ደብቀሀል በሚል ሰበብ ግለሰቡንና ባለቤታቸውን ልብሳቸውን በማስወለቅ እርቃናቸውን እንዲታሰሩ ማድረጉን፣ እንዲሁም ባልየው ብልቱ በገመድ እንዲታሰር ከተደረገ በሁዋላ ህዝብ በተሰበሰበበት አደባባይ እርቃኑዋን የሆነቸው ባለቤቱ ብልቱን በገመድ እንድትስብ እንዲሁም ብልቱን እንድትስም ማስደረጉን እንዲሁም  የመንግስት ሹሙ ግለሰቡዋን በእርግጫ በመምታቱ የስድስት ወር ልጅ እንድታስወርድ ማድረጉን መዘገባችን ይታወሳል።

ይህን ግፍ ይፋ ያደረጉት የገብሮ ቀበሌ ሊቀመንበር የሆኑት ቄስ ጣሴ ንጉሴ ሲሆኑ ፣ ሊቀመንበሩ እንዳሉት ለመንግስት ስራ ወደ ቀበሌያቸው የተላከው ሹም እርሳቸውን ሳያማክርና ከእርሳቸው ጋር ሳይተባበር ወደ አርሶ አደሩ ቤት ማምራቱን ገልጸዋል።

እርሳቸው በቦታው እንዳልነበሩ የተናገሩት ሊቀመንበሩ ይሁን እንጅ ድርጊቱ መፈጸሙን የአካባቢው ሰዎች በመናገራቸው፣ ከወረዳ፣ ከቀበሌና  ባለስልጣናት ጋር በመሄድ ለማጣራት መቻላቸውንና ድርጊቱም እንደተፈጸመ ማረጋገጣቸውን ገልጸዋል።

አርሶ አደሩ ሞዴል ገብሬ ነበር የሚሉት ቄስ ጣሴ፣ የወረዳው የጸጥታና አስተዳዳር ሹሙ ግለሰቡን ለቤት መጠበቂያ የሚጠቀምበትን የጦር መሳሪያ እንዲያመጣ በጠየቀው ጊዜ አርሶደሩም መሳሪያ እንደሌለው፣ መግለጹን አውስተዋል። የወረዳው ሹምም ወደ ውስጥ በመግባት የአርሶአደሩን መሳሪያ ፈልጎ ካገኘ በሁዋላ፣ በመሳሪያው አርሶ አደሩን ጀርባውን ሲመታው፣ የመሳሪያው ሰደፍ መሰበሩን ገልጸዋል።
አብራው የነበረችውን ሚስቱንም ልብሷን ከፍ አድረጋ እንድትይዝና እራቁቷን ሆና እንድትታይ አስደርጓታል።  እንዲሁም ጌታው ባልሰው በመባል የሚጠራውን የልጃቸውን ብልት በአጎበር ገመድ በማሰር ና ሚስቱም ሌሎች አስጸያፊ ድርጊቶችን እንድትፈጽም ማድረጉን ሊቀመንበሩ ተናግረዋል። እንዲሁም ወጣቱዋን በሰደፍ ሲመታት የስድስት ወር ልጇን አስወርዳለች።

ቄስ ጣሴ አክለውም ጉዳት የደረሰባቸው ቤተሰቦች አዝመራ በጎረበቶችና በአካባቢው ሰዎች እንዲሰበሰብ መደረጉንና ግለሰቦችን ለማረጋጋት ሙከራ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል ። ባልየውና ልጁ ከህመማቸው እያገገሙ መሆኑን፣ ሚስትየዋ አሁንም በአካባቢው ባለ ጤና ጣቢያ ህክምና ላይ መሆኑዋን ሊቀመንበሩ ገልጸዋል።

ከእንግዲህ ወዲያ እንዲህ አይነት የመንግስት ሹም ወደ ቀበሌያቸው እንዳይላክባቸው ለከፍተኛ አመራሮች ጥያቄ ማቅረባቸውን ሊቀመንበሩ ተናግረዋል። ቄስ ጣሴ ይህን ግፍ በድፍረት ይፋ ያደረጉት ከዞን፣ ከወረዳ እንዲሁም ከቀበሌ የተውጣጡ አመራሮች ለ4 ቀናት ባካሂዱት ስብሰባ ላይ ነው። በስብሰባው ላይ  በድርጊቱ የተበሳጨውን የአካባቢውን ህዝብ ለማረጋጋት በስብሰባው የተሳተፉት  “ድርጊቱን የፈጸመው ግለሰብ እንዲህ አይነት ድርጊት እንዲፈጽም ከመንግስት ታዞ አለመሆኑንና በግል ተነሳስቶ መሆኑን” እንዲያስረዱ ውሳኔ መተላለፉን ተናግረዋል። መንግስትም በፍጥነት እርምጃ እንዲወስድ ጠይቀዋል።

ይህ ግለሰብ ባሂት በሚባለው ቀበሌ ደግሞ አንድን ግለሰብ በችቦ ማቃጣሉን አንድን የምክር ቤት አባል ጠቅሰን መዘገባችን ይታወሳል፤፡
የወረዳው የፍትህና አስተዳዳር ሀላፊ ከድርጊቱ ጀርባ እጁ እንዳለበትም ባለስልጣኑ ተናግረዋል።

ግለሰቡ  በማዳበሪያ እና በሌሎችም ምክንያቶች እያሳበበ አባዎራዎችን ወደ እስር ቤት በመወርወር  እርሱና ጓደኞቹ ሚስቶቻቸውን እንደሚደፍሩም ታውቋል።

ግለሰቡ ቀደም ብሎ በሰራው ወንጀል ተከሶ የነበረ ቢሆንም፣ ያለምንም ቅጣት ተለቆ በሀላፊነቱ ላይ እንዲቆይ ተደርጓል።
ጉዳዩን በማስመልከት ጥያቄ ያቀረብንላቸው የደራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ መስፍን ታየ ድርጊቱ መፈጸሙን አምነው ፣ የሚሊሺያ ዘርፍ ሀላፊው በህግ ስር ውሎ ጉዳዩ እየታየ መሆኑን ተናግረዋል።

የፌድራል ፖሊሶች ህፃን በናትዋ ጀርባ ላይ እንዳለች በዱላ መተው መግደላቸው ተዘገበ

ህዳር ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-በሀና  ማሪያም  አካባቢ  መንግስት  የሚያደርገውን  መኖሪያ  ቤቶችን  የማፍረስ ዘመቻ  አስፈፃሚ  የሆኑ  የፌድራል  ፖሊሶች  ህፃን  በናትዋ  ጀርባ  ላይ  እንዳለች  በዱላ  መተው  መግደላቸው  ተዘገበ።
ከ30.000 ሺህ  በላይ   አባ ወራ  በተፈናቀለበት  የንፋስልክ  ላፍቶ  ክፍለ ከተማ ወረዳ 01  መኖሪያ  ቤቶችን  የማፍረስ  ዘመቻ   ትላንት  በናትዋ  ጀርባ  እንዳለች በፌድራል ፖሊስ  ተመታ  ከሞተችው   ህፃን  ጋር  የሞቱት  ቁጥር  አራት  ደርሰዋል።
መጠለያም  ሆነ  ተለዋጭ  ቤት  ሳያገኙ  ቤታቸውን  ከነንብረታቸው  በግሬደር እየተደረመሰ  ያለው  የወረዳ  01  ነዋሪዎች   ለብርድና  ለሀሩር  ከመዳረጋችን አልፎ  በፌድራል ፖሊሶች  የሚደርስባቸው  ድብደባ  ፣  እስራትና  ግድያ  ባስቸኮይ  እንዲቆምላቸው   ጥሪ  አድርገዋል ።

በፌድራል  ፖሊስ  ወደ  ተገደለችው  ህፃን  መጠለያ  ለቅሶ  ለመድረስ  እንኮን አልተፈቀደልንም  ያሉ  ነዋሪዎች  መንግስት  የበደል በደል  እየፈፀመብን  ነው ሲሉ  ምሬታቸውን  ገልፀዋል።
በንፋስልክ  ላፍቶ  ክፍለ  ከተማ  ወረዳ  01  ከሳምንት በላይ  በዘለቀው  ቤቶችን የማፍረስ  ዘመቻ  ከ30 ሺህ  በላይ  ቤቶች  ፈርሰው  ከ100 ሺህ  በላይ  ሰዎች  ከቤት  ንብረታቸው  ተፈናቅለው  በሜዳ  ላይ  ወድቀው  እንደሚገኙ  ካአካባቢው  ሰዎች  የሚደርሰን  መረጃ  ያመለክታል።
በዚህ  የማፍረስ  ዘመቻ  ቤተክርስቲያንና  መስኪድ  ሳይቀር መፍረሳቸውንም መዘገባችን  ይታወሳል።

አይ ኤል ኦ ኢትዮጵያ የመደራጀት መብትን አግዳለች አለ

ህዳር ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-አለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት አይ ኤል ኦ ኢትዮጵያን የማህበራትን የመደራጀት ነጻነት ከገደቡ ቀንደኛ 5 ሀገራት አን መሆንዋን  አስታወቀ።
ጄኔቫ የሚገኘው አለም አቀፉ የሰራተኞች ማህበር ዛሬ ይፋ ባደረገው ሪፖርት እንዳስታወቀው የመሰባሰብና የመደራጀት ነጻነት ካፈኑና አደገኛና ፍጹም የሆነ ገደብ የጣሉ ሲል ካወጣቸው 32 ሀገራት ውስጥ ኢትዮጵያ፣ ካምቦዲያ፣ ፊጂ፣ አርጀንቲናና ፔሩ በዋነኝነት አስቅቀምጦቸዋል።

የአይ ኤል ኦ ሪፖርት እንዳመለከተው እነዚህ ሀገሮች ከአንድ እስከ ሰላሳ ሁለት በሚደርስ የመሰባሰብና የመደራጀት ነጻነት አፋኝነት ያስቀመጠው የድርጅቱ የመደራጀት ነጻነት ኮሚቴ / የየሀገሮቹ የአሰሪዎችና የንግድ ማህበር መብት ተሞጋች ድርጅቶችን የተመረጡ ጉዳዮችን በመመርመርና ማህበራዊ ውይይት በማካሄድ መሆኑን አስታውቆል።

በዚህ መሰረት የሰራተኛ ማህበሩ / በኢትዮጵያ በማህበርነት ለመደራጀት ከአራት አመት በፊት ማመልከቻ ያቀረበው ብሄራዊ የመምህራን ህብረት እስካሁን በማህበርነት እንዳልተመዘገበ አመልክቶል።
የአለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት በዚህ ሪፖርቱ ላይ የኤትዮጵያ መንግስት የሰራተኞችን የማህበራት አደረጃጀት  መብትና ነጻነት የመምህራኑን ጨምሮ እንዲጠበቅ የብሄራዊ መምህራን ህብረትን ማመልከቻ ተቀብሎ ህጋዊ እንዲያደርገው መንግስትን በጽኑ አስተንቅቆል።
 
አይ ኤል ኦ በዚህ ጥነቱ በአርጀቲና ስለተገደሉ 4 ሰራተኞችና ስለቆሰሉ ሁለት ሰዎች ጉዳይ ምርመራ አድርጎ ዝርዝሩን ያቀረበ ሲሆን የአርጀንቲና መንግስት ከቤታቸው ያፈናቀአልቸው 500 ሰራተኞች የመኖሪያ ቤት ጥያቄ በማቅረባቸው ግድያውን መፈጸሙን በመጥቀስ አርጀንቲናን ከኢትዮጵያ ጋራ መደራጀትን በጽኑ በሚገድቡ ሀገራት ተርታ መድቦታል

Ethiopia: Change is Inevitable By Zelalem Eshete, Ph.D.


In response to my article, Ethiopia: Time for a Paradigm Shift part 2, the pro-government (Ethioadvocate) boiled down everything therein to one simple question: “Paradigm Shift for Whom?” (Which was posted on Aiga Forum). The answer is this: it is for all of the Ethiopian people without exception. We all should be in this together.

The argument that PM Hailemariam Desalegn should keep business as usual is flawed. I make the case that change is inevitable whether you initiate it or not. We always need to change if we want to progress towards new frontiers. The old saying, “If it ain’t broke, don’t fix it” is a breeding place for mediocrity and complacency that ends with a disaster. Even if you claim that the system is working well for you, it is all the more reason that you should strive to make it better through change. You need to listen to others instead of being totally lost in your own world. Ethiopia becomes better for it.

Thursday 15 November 2012

The ICC urged to issue arrest warrant

The ICC urged to issue arrest warrant for TPLF praetorian war criminals based on the evidence of the jihadist sheik

The Horn Times Newsletter-November 12, 2012
by Getahune Bekele

“In 2005, the opposition planned to overthrow the TPLF government by sacrificing 16,000 people, but the party only killed less than 1,000 individuals without using excessive force, as it has been alleged”

The bone chilling Voice of top TPLF cadre and blood relative of the late Ethiopian despot Meles Zenawi, sheik Elias Redman, 2006- ADDIS ABABA.
The bone chilling Voice of top TPLF cadre Elias Redman 
Called the deadly menace by the opposition after he declared jihad (holy war) on the 2005 anti Zenawi protesters, enticing Tigre Muslim youth to join Zenawis’ private militia, the Agazit, which violently put down the rebellion, the jihadist sheik Elias Redman (pictured) is still walking free as the international criminal court continue to drag its feet to issue arrest warrants for him and for the likes of Abbay Woldu, Samora Yonus, Bereket Semeon and Sebhat Nega, the Godfathers of Africa’s only Stalinist enclave, the Tigraye republic.

Wednesday 14 November 2012

ኢህአዴግ በፖለቲካ ወለምታ ውስጥ!! አባተ ኪሾን መልሶ ለመሾም ውስወሳ ተጀምሯል

http://www.goolgule.com/


eprdf
ኢህአዴግ በ“ፖለቲካ ወለምታ” ውስጥ እንደሚገኝ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ አንድ የኢህአዴግ ዲፕሎማት ለጎልጉል ተናገሩ። በከፊል ኢህአዴግን የተለዩ የሚስሉት ዲፕሎማት በጎልጉል የቅርብ ሰው አማካይነት ድምጻቸው ሳይቀረጽ ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳሉት የተፈጠረው የፖለቲካ ወለምታ አደጋ ሊያስከትል እንደሚችል አመልክተዋል። የኢህአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣናት በመካከለኛ አመራሩ ውስጥ የመጠራጠር ስሜት መፈጠሩን በፓርቲ ግምገማ ላይ በግልጽ መናገራቸው የዲፕሎማቱን አስተያየት የሚያጠናክር ሆኖ ተገኝቷል።
የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች የአቶ መለስን ሞት ደብቀው በመያዝና ማስተባበያ በመስጠት ጊዜ የወሰዱት ይኸው የተባለው የፖለቲካ ወለምታ እንዳይፈጠር ለማድረግ በማሰብ እንደነበር ዲፕሎማቱ ያስታውሳሉ። ይሁን እንጂ አቶ መለስ ሁሉንም ጉዳይና ሃላፊነት ብቻቸውን ይዘውት ስለነበር በድንገት ማለፋቸው ፓርቲው ውስጥ አሁን በየደረጃው የሚታየው የመተርተር አደጋ መከላከል ግን አልተቻለም።

HUMARIGHTS: German NGO pulls out of Ethiopia


November 13, 2012 (DW) — Named after the German Nobel Prize winner for Literature, the Heinrich Böll Foundation is an NGO promoting democracy and human rights. It is leaving Ethiopia in protest against restrictions on its activities.
“The closure of the office in Ethiopia is a sign of protest by the foundation against the ongoing restrictions on civil rights and freedom of speech” said a statement released by the Heinrich Böll Foundation explaining why they had closed their office in the Ethiopian capital Addis Ababa.
The organization’s chairwoman Barbara Unmüßig and the country director Patrick Berg said it had become impossible for the organization to work for democracy, gender equality and sustainable development under existing circumstances. They were referring to the law on NGOs passed in 2009 which is known as the “Charities and Societies Proclamation” and restricts freedom of press, expression and assembly.

ESAT Daliy News-Amsterdam Nov. 13 2012 Ethiopia

ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ በጀርመን አገር ዋና ከተማ በርሊን ላይ ተደረገ

Ethiopians protest in Germany, Berlin city

በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአይነቱ ልዩ የሆነ በተለያዩ መፈክሮች እና በኢትዮጵያ ባንዲራ ያሸበረቀ ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ በጀርመን ዋና ከተማ በርሊን አደረጉ። ሰላማዊ ሰልፉን ያዘጋጀው በጀርመን የፖለቲካና የሲቪክ ማህበራት አንድነት ድርጅት (EPCOU) ሲሆን በእለቱም ከተለያዩ የጀርመን አካባቢ የሚኖሩ ቁጥራቸው ከ290 በላይ የሚገመት ኢትዮጵያውያን ተሳትፈዋል::
መነሻውን በርሊን ከተማ SPD (ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ) ዋና ቢሮ ፊት ለፊት ያደረገው ሰላማዊ ሰልፍ የኢትዮጵያውን አምባገነን ስርአት ቁንጮ የሆነውን ስብሃት ነጋ በጀርመን ተጋብዞ ንግግር እነዲያደርግ መጋበዙ ኢትዮጵያውያንን እጅግ በጣም ያሳዘነ እና ያስቆጣ ድርጊት መሆኑን በመፈክር አሰምቷል። የሰላማዊ ሰልፍኛው ተወካዮች ከሶሻል ዲሚክራቲክ ፓርቲ ተወካይ ጋር አጠር ያለ ንግግር አድርገው የተዘጋጀውን ፅሁፍ ለተወካዩ ሰተዋል። ሰላማዊ ሰልፈኞቹ SPD (ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ) ዋና ቢሮ ፊት ለፊት ሲያሰሙት ከነበረው መፈክር መካከል ስብሃት ነጋ ስለ ሰብአዊ መብትና ዲሞክራሲ የመናገር የሞራል ብቃት የለውም ! Shame on SPD for inviting Ethiopian dictator Sebehat Nega ! እና ሌሎችም ይገኙበታል።

Ethiopia: Mainstreaming Jungle Economics on the expenses of the poor

by Teshome Debalke
Congratulation African tyrants, finally a new economic discipline
When some of the world Media and institutions take the Ethiopian ruling regime’s propaganda at face value to claim the country is one of the fastest growing economies, it makes you pause to say a new discipline in economics designed particularly to legitimize corruption as real must be invented.

Congratulation African tyrants, finally a new economic discipline that would cover up your notoriously corrupt rule to show growth and development is invented. If reshuffling numbers of foreign aid, Diaspora remittance and selling off national resources to foreign inventors for cheap are considered growth and development we are in the new era of modern day dictatorship.  Unlike the previous era where dictators claim to protect the poor masses from the rich by nationalizing private property modern dictators are selling to the rich to help the poor.

Tuesday 13 November 2012

Ethiopia Unqualified for Human Rights Council Seat


Protesters call on the Ethiopian government to respect human rights, Washington DC, USA, 23 September 2006
The banner says: Respect human rights in Ethiopia

Meles Zenawi, Ethiopia’s taciturn, ironfisted ruler, passed away after 21 years of increasingly autocratic rule, leaving the country and its global allies at an interesting and rare crossroads: Will the country continue along its current path of political authoritarianism and its extensive machinery of suppression, or will we see the rights of Ethiopian people restored in an more transparent, accountable political system? Amnesty International
The United States is competing with four Western countries for three seats on the Human Rights Council in the only contested election at the U.N.’s top human rights body.
The 193-member General Assembly is scheduled to vote Monday for 18 members of the 47-member council.

Ethiopia’s “religious abuse” may cause regional destabilization


(ADDIS ABABA) – A US religious freedom group has called on Ethiopian authorities to stop what it said was an emerging religious freedom violations against Muslim minorities in the Horn of Africa.

The US Commission on International Religious Freedom (USCIRF) said that if Ethiopia continues to tighten its control against the Muslims, the ongoing mass protests in the east African nation could turn more violent and might lead to a larger destabilization in the already volatile region.

በላፍቶ የተፈናቀሉት አባወራዎች 30 000 ደረሱ

ህዳር 4 (አራት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-በላፍቶ ክፍለከተማ ወረዳ 01 ቤታቸው የፈረሰባቸውና ለጎዳና የተዳረጉ አባወራዎች ቁጥር 30 000 መድረሱን የአካባቢው ሰዎች ለኢሳት ገለጡ።

ወደ ጠቅላይ ሚኒስትርና የአዲስ አበባ መስተዳድር ከንቲባ ጽፈት ቤት ተሰብስበው በመሄድ ጥያቄዎቻቸውን ለማቅረብ መሞከራቸውን የገለጹት የአካባቢው ነዋሪዎች ያገኙት መልስ በፖሊስ መደብደብና መታሰር መሆኑን ለኢሳት ሬዲዮ ተናግረዋል።

የአዲስ አበባ መሬት አስተዳደር ህገወጥ ናቸው ሲል ባለፈው ሳምንት ማፍረስ ከጀመራቸው ቤቶች ውስጥ 30 000 አባወራዎችን ያፈናቀለ ሲሆን ነዋሪዎቹ አቤቱታቸውን ለከንቲባው ቢያቀርቡም የተሰጣቸው ምላሽ እንደሌለ ገልጠዋል።
በአሁኑ ሰአት ህጻናትና አዛውንት ታማሚዎችና ሴቶች በሜዳላይ ፈሰው ጸሀይናስ ብርድ እየተፈራረቀባቸው መሆኑን የገለጹት ነዋሪዎች የሚመለከተው አካልና የአለም ማህበረሰብ ጩሀታቸውን እንዲሰማ ጥሪ አስተላልፈዋል።

በአካባቢው ላይ ተወልደው ማደጋቸውንና ክ 10 አመት በላይ ህገወጥ ተብሎ በፈረሰባቸው ቤት ውስጥ መኖራቸውን የገለጹት የአካባቢው ሰዎች ህጋዊ የሚያረጋቸውን መስፈርት አሞልተው የመብራት ክፍያ ለመንግስት ከፍለውና በመንግስት የጸደቀ የልማት ተግባር በማከናወን ላይ እያሉ ቤቶቹ እንደፈረሱባቸው ገልጸዋል።

Monday 12 November 2012

ESAT Weekly News 11 November 2012

‹‹ናፍቆት እኔ ብሞትም አንተ ንብረቴን ታስመልሳለህ›› እስክንድር ነጋ

(በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ)  ማክሰኞ ህዳር አራት በከፍተኛው ፍርድ ቤት ሶስተኛ ወንጀል ችሎት የእስክንድር ነጋን ንብረት ለመውረስ ይሰየማል፡፡


 በትላንትናው ዕለት የክስ ቻርጅና መንግስት እወርሳቸዋለሁ ያላቸውን የእስክንድር ሁለት ቤቶች ካርታ የተያያዙበት መጥሪያ ደርሶታል፡፡ (በነገራችን ላይ መንግስት ሊወስዳቸው ከተዘጋጁት ቤቶች አንዱ በእናቱ ስም ያለ ሲሆን የዛሬ ዓመት አካባቢ ባለቤቱ ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል የቤቱን ስም ለማዞር ፈልጋ ‹‹ካርታው የለም›› በሚል አንዴ ቀበሌ፣ ሌላ ጊዜ ክፍለ ከተማ፣ ቀጥሎ አዲስ አበባ መስተዳደር ስትመላለስ ከርማ ሊገኝ ስላልቻለ ሰልችቷት ትታው ነበር፡፡ ትላንት ግን ዓቃቢ ህግ ከክስ ቻርጁ ጋር አያይዞ አቅርቦታል፤ እናም ምንአልባት ያን ግዜ ‹‹ካርታው የለም›› የተባለው ሆነ ተብሎ ተደብቆ ሊሆን ይችላል)


የሆነ ሆኖ እስክንድር ማክሰኞ ፍርድ ቤት ቀርቦ ‹‹ቤቴን አትውረሱብኝ›› ብሎ ስለማይከራከር ‹‹በዕለቱ ፍርድ ቤት መሄድ አልፈልግም›› ሲል ለማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ጥያቄ ያቀረበ ቢሆንም ማረሚያ ቤቱ ግን ‹‹የግድ ማቅረብ ስላለብን ይዘንህ እንሄዳለን›› የሚል ምላሽ ሰጥተውታል፡፡ እናም እስክንድር በዕለቱ ፍርድ ቤት ሲቀርብ ምንም አይነት ምላሽ ላለመስጠት ወስኗል፡፡ ባለቤቱም ‹‹የሚስትነቴን ድርሻ አትውረሱብኝ›› ብላ አትከራከርም፡፡ ፍርድ ቤቱ የፈለገውን ይወስን የሚል አቋም ነው ያላት፡፡

በዛሬው ዕለት ሊጠይቀው ቃሊቲ የመጣውን የሰባት ዓመቱን ህፃን ልጁን ጠባቂ ፖሊሶች እየሰሙት ድምፁን ከፍ አድርጎ ‹‹ናፍቆት እኔ ብሞትም አንተ ንብረቴን ታስመልሳለህ፡፡ አይዞህ! ስርዓት ተቀያየሪ ነው፤ ንጉሱ የወረሱት በደርግ ተመልሷል፤ ደርግ የወረሰው በኢህአዴግ ጊዜ ተመልሷል፤ ኢህአዴግ የወረሰው ደግሞ ኢህአዴግ ሲወድቅ መመለሱ አይቀሬ ነው›› ብሎታል፡፡ በ1993 ዓ.ም ግምቱ ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ የሆነ የእስክንድር እናት ቤት በግፍ እንደተወረሰ ይታወቃል፡፡

ዜናውን ያደረሱልን ጋዜጠኛ ተመስገን በመጨረሻ ላይ በሰጡት አስተያየት፤ “እስቲ አሁን እንኳን ምንአለበት ትንሽ እንደ ሰው አስባችሁ ልጁን የሚያሳድግበትን ንብረት ብትተውለት? …ዛሬም በትላንቱ መንገድ፣ ዛሬም በመለስ ጫማ፣ ዛሬም በመለስ ራዕይ… አቤት! እንዴት ልብ የሚያደማ ነገር ነው! ይህ ምን አይነት ጭካኔ ነው?” ብለዋል።

የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ የዕምነት ነፃነት ኮሚሽን ኢትዮጵያ የአምልኮ ነፃነትን ተነፍጋለች አለ

የአሜሪካ ባለሥልጣናት በኢትዮጵያ ላይ ተፅዕኖ እንዲያደርጉ ጠይቋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሙስሊም ኢትዮጵያዊያን የአምልኮ ነፃነት እየተነፈገ መምጣቱ በጥልቁ ያሳስበኛል ሲል መግለጫ አወጣ።
ቪክቶሪያ ኑላንድ - የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ

የአሜሪካ ባለሥልጣናት ኢትዮጵያ የሃይማኖት ነፃነትን እንድታከበር የአሜሪካ ባለሥልጣናት ለአዲሶቹ የአገሪቱ አመራር አባላት እንዲገልፁም ጠይቋል፡፡ አንድ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ መልስ ሰጥተዋል።
 
የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ ሃይማኖት ነፃነት ኮሚሽን USCIRF ካለፈው የአውሮፓዊያን ሐምሌ 2004 ወዲህ “የኢትዮጵያ መንግሥት በመላ አገሪቱ ሙስሊሙ ማኅበረሰብ የሚከተለውን የእሥልምና ዘርፍ በኃይል ለመቀየርና ይጥራል፥ እርምጃውን የሚቃወሙ የሃማኖቱን መሪዎችና ምሁራንም ይቀጣል” ብሏል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፈው ጥቅምት አሥራ ስምንት 29 ተቃዋሚዎችን “በአሸባሪነትና አገሪቱን ወደ እሥላማዊት አገርነት በመቀየር ሙከራ” ከስሷል።
 
ኮሚሽነር አዚዛ አል ሒቢሪ “ተከሳሾቹም በብዙ ሽህዎች የሚገመቱ ሰላማዊ የመንግሥት ፓሊሲ ተቃዋሚዎች አካል ናቸው” ማለታቸው ተጠቅሷል።
 
“አሸባሪነትን በመዋጋት ስም የሃይማኖትን ነፃነት መንፈግ የባሰ ማክረር፣ አለመረጋጋትና ብጥብጥን እንደሚያስከትል አረጋግጠናል” የሚለው የUSCIRF  መግለጫ፥ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ዓለምአቀፍ የዕምነት ነፃነትን ሕግና መብቱን የሚፈቅደውን የራሣቸውን ሕገመንግሥት እንዲያከብሩ የዩናይትድ ስቴትስ ባለስልጣናት አዲሶቹን የአመራር እንዲገልፁ ጠይቋል። የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ ቪክቶሪያ ኑላንድ በሰጡት መልስ “ኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታ በጣም በግልፅነት ከመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ስንነጋገር ቆይተናል፤ በአዲሱ አመራር ሥር ኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች አያያዟን ወደ ዓለምአቀፍ ደረጃ ታሻሽላለች የሚል ተስፋ አለን” ብለዋል።

Sunday 11 November 2012

ወ/ሮ አዜብ የባለቤታቸውን ምስጢር ይፋ አደረጉ

አማራ፣ ደቡብና ኦሮሚያ እንቅልፍ ውስጥ ናቸው!



“የሙስና መርከብ” በሚል ስያሜ የሚጠሩት አሉ። ከተቋቋመ ጀምሮ አንድም ቀን ስለንብረቱ መጠን ለህዝብ ተገልጾ አያውቅም። ከአገሪቱ ባንኮች ትልቁ ተበዳሪ ነው።የወጋጋን ባንክ ትልቁ ባለድርሻ ነው። በአንዳንድ ከፍተኛ የንግድ ተቋማት ውስጥ የንግድ ሽርክና እንዳለው ይታማል። የወርቅ ማዕድን ፍለጋው ሰምሮለታል። የግል አስመጪዎችን በመፈታተን አነካክቶ ጥሏቸዋል። አገሪቱ ላይ የገነባው የንግድ ኢምፓየር በበርካቶች ዘንድ ቅሬታ ፈጥሯል። በሌሎች ክልሎች በተመሳሳይ የተቋቋሙትን የንግድ ተቋማት በመደፍጠጥ በፖለቲካው የበላይነቱ ሳቢያ ልዩ ተጠቃሚ በመሆኑ አይወደድም። ይህ ታላቅ የህወሃት የንግድ ግዛት ኤፈርት ነው።
የትግራይ ህዝብ “ያንተ ነው” ስለሚባለው ታላቅ የንግድ ኢምፓየር የሚያውቀው ነገር እምብዛም የለም። አስራ ሶስት ሰፋፊና ስትራቴጂክ ኩባንያዎችን ያቀፈው ኤፈርት በቅርቡ የእህት ኩባንያዎቹን ቁጥር እንደሚጨምር ምልክቶች አሉ። ኤፈርት ትግራይን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ እንደሚሰራ በስፋት ይነገርበታል። ከዚሁ ከሚታማበት ጉዳይ ጋር በተያያዘ ይሁን በሌላ ወ/ሮ አዜብ በድንገት ይፋ ያደረጉት ምስጢር አነጋጋሪ ሆኗል።

Friday 9 November 2012

እነ አቶ አንዱለም አራጌ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ

ጥቅምት ፴ (ሰላሳ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-በሽብርተንነት ወንጀል ተከከሰው ብግፍ እስር ላይ የሚገኙት የአንድነት ፓርቲ ም/ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ አንዱአለም አራጌ፣ ሌላው የአመራር አባል አቶ ናትናኤል መኮንን እንዲሁም የመኢዴፓ የአመራር አባል የሆነው አቶ ክንፈ ሚካኤል ደበበ የይግባኝ አቡቱታቸውን ለማቅርብ ፍርድ ቤት ቢቀርቡም ዳኞቹ ለህዳር 13 ቀን 2005 ዓም ቀጠሮ በመስጠት ችሎቱን አሰናብተዋል።

የፍርድ ሂደቱን በተመለከተ ችሎቱን የተከታተሉትን አንድነት ፓርቲ ሊቀመንበርና የቀድሞው የኢትዮጵአ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የእስረኞች መንፈስ ጠንካራ እንደነበር ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ መንግስት በግፍ ያሰራቸውን የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈታ በአለማቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች እና መንግስታት ቢጠየቅም እስካሁንም አሻፈረን እንዳለ ነው።

The Obama victory versus fake change in Ethiopia

by Robele Ababya, 09 November 2012

Bravo to both rivals for the White House

congratulations to President Obama on his clear victory over his rival Governor Mitt Romney.I begin this piece with my sincere congratulations to President Obama on his clear victory over his rival Governor Mitt Romney. I do so despite my repeatedly expressed vehement objection to the inaction of his Administration to stop gruesome human rights violations in Ethiopia on the excuse of giving priority to the US security interest.

Ethiopia After Meles: UK Institute of Development Studies

 BY JEREMY LIND, 7 NOVEMBER 2012

Meles Zenawi, the long-serving Ethiopian Prime Minister since 1995 and leader of the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) coalition, passed away in August. 

His death sparked considerable concern and debate internationally. The political stability of Ethiopia – the largest recipient of overseas development assistance in Africa – was put into question. Would the loss of Zenawi upend a decade of staggering official economic growth? Would it halt the transformation of Ethiopia from a famine-plagued country to a regional hegemon in the Horn of Africa?

Thursday 8 November 2012

እነ አቶ በቀለ ገርባ ጥፋተኛ ተባሉ

ጥቅምት ፳፮ (ሀያ ስድስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም 

የኢትዩጵያ መንግስት አሸባሪ ሲል ክስ የመሰረተባቸው የመድረክ ስራ አስፈጽሚና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የውጭ ቋንቋ መምህር አቶ በቀለ ገርባ እና ሌሎች 8 ሰወች በተከሰሱበት አሽባሪነት ክስ ጥፋተኛ ተባሉ።

ከሁለት አመት በፊት የፊደራል አቃቢ ህግ አሽባሪ ሲል ክስ የመሰረተባቸው አቶ በቀ ለገርባ እና አቶ አልባማ ሌሊሳ ኦፍዴንና ኦህኮን ሽፋን በማድረግ ለኦነግ እንዲሰሩ ወጣቶችን መልምለው አሰማርተዋል በሚል መሆኑ ይታወቃል።
የኦነግ አባል በመሆንም ወጣቶችን በመመልመል እንዲረብሹ አድርገዋል።ኬኒያ ድረስም በመላክ በህቡ በማሰልጠን ወጣቶችን አሰማርተዋል ተብለው የፊደራል አቃቢ ህግ ክስ የመሰረተባችው ወልቤካ ለሜ፤አደም ቡሳ፤ ሀዋ ዋቆ መሀመድ ሙሉ፤ ደረጀ ከተማ፤አዲሱ ሞንክሬ እና ገልገሎ ጉፋ የአሸባሪነቱ ክስ መከላከል አትችሉም ተብለው ጥፋተኛ ተሰኝተዋል።

ፍርድቤቱ የቅጣት ማቅለያ ሀሳብ ካላቸሁ አቅርቡ ሲል ለጠየቀው ጥያቄ አቶ በቀለ ገርባ ህይወቴን በሙሉ አድሎን ኢፍታሀዊነትንና ዘረኝነትን
በመቃወሜ በፈቃዴ ሳይሆን በፈጣሪ ትዛዝ ለኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራሲና ሰባአዊ መብቶች መከበር በመታገሌ አና መስዋት በመሆኔ አኮራለሁ ብለዋል ሳላጠፋ የፈረደብኝን ፍርድ ቤት ቅጣቴን ያቅልልኝ ብዩ ይቅርታ መጠየቅ ባለመፈለጌ አዝናለሁ ሲሉም አክለዋል አቶ በቀለ ገርባ እሳቸውን ያሰረው  መንግስት ባለቤታቸውን ከስራ አባሮ ልጆቻቸውን እና ቤተሰቦቻቸውን ያለገቢ በማስቀረት የፈጸመውን የበቀነኝነት እርምጃ ለፍርድ ቤቱ ገልጸዋል።

አቶ በቀለ ገርባና አቶ ኦልባ ማለሊሳ የአምንስቲ የልኡካን ቡድን ካናገራቸው በሆላ መንግስት የልኡካን ቡድኑ ተልኮውን ሳይጨርስ ካገር
በማስወጣት እነሱን ወደ እስር ቤት ያስገባቸው የዛሬ ሁለት አመት ገደማ ነበር።

Wednesday 7 November 2012

President Barack Obama wins re-election (Obama's victory speech)

አንዲት አስተያየት፤ አቶ ኦባማ ለወይዘሪት ኢትዮጵያ ምኗ ናቸው!?

አቤ ቶክቻው
ዛሬ የወዳጃችን ሰላማዊት በቀለ ፌስ ቡክ ላይ እንዲህ አይነት ነገር አነበብኩ። እውነትም ብዬ እኔም ቀጠልኩበት፤
የአክሱም ሀውልት ለደቡብ ምኑ ነው? አሉ መለስ! በቅርቡ የሚሞት የሚቀርባቸው ሰው ካለ “የአክሱም ሀውልት ለደበቡ ብዙ ነገሩ ነው። ምክንያቱም አክሱም ያለው ኢትዮጵያ ውስጥ ነውና!” ብሎ ይንገርልኝ። በቅርቡ የሚሞት የሚቀርባቸው ሰው ከሌለ ግን እኔ ራሴ ስሞት ሄጄ እነግራቸዋለሁ። እዛም ደግሞ ሞተው ካልጠበቁኝ…!
የአሜሪካ ምርጫ በባራክ ኦባማ አሸናፊነት ተጠናቋል። ተቀናቃኛቸው አቶ ሮምኒ እንኳን ደስ አልዎት ብለዋቸዋል። እኛም እንኳን ደስ አለዎት እንበላቸው፤ በቅንፍም (ይሄ ነገር ቀላል ያስቀናል እንዴ…!?) ብለን እንቅና…!
ግን የኦባማ መመረጥ አለመመረጥ ለኢትዮጵያ ምኗ ይሆን!? ምናልባት ጠይምነታቸው እኛን ስለሚመስል ካልሆነ በስተቀር ከአሜሪካ ጥቅም ውጪ ለእኛ ቀና ደፋ ይላሉን!? አይሉም። እውነት እውነት እላችኋለሁ ነጩ ሮምኒም ሆኑ ጠይሙ ኦባማ የአሜሪካ ጉዳይ እንጂ የኢትዮጵያ ጉዳይ እንደማይገዳቸው አስመልክቶኛል!
“አስታውሳለሁ…. መቼ ረሳለሁ” የዛሬ አራት አመት የባራክ ኦባማ ምርጫ በኢትዮጵያ እና በኢትዮጵያውያን ዘንድ የቤተሰብ ጉዳይ እስኪመስል ድረስ በእያንዳንዱ ጎጆ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር። እኔን ጨምሮ በርካቶችም ኦባማ ሆይ አንናፍቅሃለን! ብለናቸው ነበር።
ኦባማ እንደናፈቅናቸውም መጡ። ግን ምን አደረጉልን!?
ጠቅላይ ሚኒስትራችንን በሰላም ከተቀመጡበት ቤታቸው “የግብርና ምርት አሳድገሃል እና ልምድህን ለሌሎች አካፍል” ብለው ጠርተዋቸው ጠቅላያችን ምንም ሳይጠረጥሩ ሄደው ለሞት በቁ! ከዚህ ውጪ ምን አደረጉልን….!?
ዛሬም ከምርጫው በፊት በነበሩት ቀናት እና አሁንም ከድሉ በኋላ በአዲሳባ የሚገኙ ኤፍኤም ራዲዮኖች እና ፌስ ቡክ ወዳጆቻችን ሁሉ ስለ ኦባማ አብዝተው እየተጨነቁ እና እየተደሰቱ ነው።
ይኸው አቶ ኦባማ ተመርጠዋል…! ደግመን እንጠይቅ አቶ ኦባማ ለወይዘሪት ኢትዮጵያ ምኗ ናቸው!?
ይልቅስ የአዲሳባ ምርጫ መቼ ነው!?
የራሳችን ኦባማ ናፈቀኝ! ብልስ…!?

Monday 5 November 2012

Ethiopia: Government continues to target peaceful Muslim protest movement

AMNESTY INTERNATIONAL
November 03, 2012
Ethiopia mosque sit-ins see deaths, arrests: protestersThe Ethiopian authorities are committing human rights violations in response to the ongoing Muslim protest movement in the country. Large numbers of protestors have been arrested, many of whom remain in detention. There are also numerous reports of police using excessive force against peaceful demonstrators. Key figures within the movement have been charged with terrorism offences. Most of those arrested and charged appear to have been targeted solely because of their participation in a peaceful protest movement.

Sunday 4 November 2012

ያለፉት ሃያ አንድ ዓመታት ፖለቲካ


በዶ/ር ዳኛቸው እይታ

በቅርቡ የተመሠረተውና ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ጋር ሲወዛገብ ከቆየ በኋላ ባለፈው ሰኞ ሕጋዊ እውቅና ያገኘው ሰማያዊ ፓርቲ የተለያዩ ምሁራንን በመጋበዝ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ማወያየት ጀምሯል። በተመሳሳይ ባለፈው እሑድ ሐምሌ 8 ቀን 2004 ዓ.ም በጽ/ቤቱ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋን ጋብዞ ላለፉት 21 ዓመታት የፖለቲካ ሁኔታ ላይ ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ላይ ንግግር ያደረጉት ዶ/ር ዳኛቸው፤ የተለያዩ የፍልስፍና አስተምህሮቶችን በመጥቀስ የፖለቲካው ሁኔታ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የማብራሪያቸውን ማዕከላዊ ኀሳብ ለጋዜጣ በሚመች መልኩ ዘሪሁን ሙሉጌታ አዘጋጅቶታል።

ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ የዕለቱን ንግግራቸውን የጀመሩት በ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የታወቀውን የሩስያ ሥነ ጽሑፍ ሰው አሌክሳንደር ኸርት ሰርን አባባል በማስቀደም ነበር። ይህ ጸሐፊ ‹‹ታሪክ ከውርስ የሚገኝ ማብቂያ የሌለው እብደት ነው›› ይል እንደነበርና ይህ ብቻ ሳይበቃም “ታሪክ የእብዶች ግለ-ታሪክ ነው” ማለቱን አስታውሰዋል። ለዚህ አባባሉም ምሳሌዎች ያቀርብ ነበር ያሉት ዶ/ር ዳኛቸው፣ የፐርሺያ ጦር አቴንስን ሊይዝ ሲመጣ ካርቲዬስ የተባለው ጀግና ጦሩን ለማቆም ዘሎ ገደል ይገባል። ካርቲዬስ ገደል የሚገባው የዘመተበት ጦር ይቆማል በሚል እሳቤ ነበር። ኤፍጂኒያ ላይ ንጉሡ መርከቡ ከአቴንስ የባሕር ዳርቻ ለመልቀቅ ሲፈልግ ንፋስ ከሌለ ንፋስ እንዲመጣ በማሰብ የ13 ዓመት ሴት ልጁን ሰውቷል። ይህም እብደት ነው።