Posted on October 12, 2013 by blog admin
ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ አሸናፊ የሆነበትና ሲኤንኤን በየአመቱ በሚያዘጋጀው መልቲቾይስ የአፍሪካ ጋዜጠኞች ሽልማት ስነስርዓት እየተካሄደ ነው፡፡
ባለቤቱ መምህርት ብርሀን ተስፋዬ እና ልጁ ፍትህ ውብሸት በደቡብ አፍሪካ ኬፕ ታውን ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር ተገኝተው ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ሽልማቱን ተቀብለዋል፡፡ የሽልማት ስነስርዓቱ በ45 የአፍሪካ ሀገራት በቀጥታ እየተላለፈ ይገኛል፡፡
No comments:
Post a Comment