Tuesday 11 December 2012

ሰበር ወሬ፤ ተመስገን ደሳለኝ 50 ሺህ ብር ዋስ ተጠየቀ


ከአቤ ቶክቻው

6 ቀን በቃሊቲ ታስሮ 
ከተለቀቀ በኋላ ዳግም ክስ የተመሰረተበት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ 50 ሺህ ብር ዋስትና ከፍሎ እንዲለቀቅ ፍርድቤቱ መወሰኑን አንድ ወዳጄ ተሽቀዳድሜ ልንገርህ ብሎ ነግሮኛል። እንደ ወዳጄ መረጃ፤ ተሜ ብሩን እስኪያመጣ ድረስ በእስር ቤት እንዲቆይ ተደርጓል።

ዝርዝር ካገኘሁ እነግራችኋለሁ!

ባለመረጃ ወዳጄን አመሰግናለሁ!

ተመስገንንም በርታ እለዋለሁ!

No comments:

Post a Comment