Tuesday 11 December 2012

ታላቅ የአንድነት የቃሊቲ ጉብኝት በመጪው እሁድ ታህሳስ 7 2005 ዓ ም

ለኢትዮጵያ ህዝብ ነጻነትና አርነት ሲሉ በየእስር ቤቱ ታጉረው በዘረኞችና አንባገነኖች ግፍና በደል እየተፈጸመባቸው ያሉ ጋዜጠኞችን፣ የሙስሊሙ ንቅናቄ መሪዎችን፣  የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችን እና የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችን እሁድ  ታህሳስ 7 2005 ቃሊቲ ድረስ ሄዶ ለመጠየቅ መታቀዱ እጅግ ቅዱስ አላማ ነው። በዚህ የፍትህ  ንቅናቄ መሳተፍ የምትችሉ ነጻነት፣ ፍትህ፣ እኩልነትና ሰብአዊ ክብርን ናፋቂ ኢትዮጵያዊያን ሁሉ በዘር፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት እንዲሁም በፖለቲካ አስተሳሰብ ሳትከፋፈሉ በአንድነት ተሳታፊ እንድትሆኑና ታሪክ እንድትሰሩ እንማጻናለን።  ይህ ንቅናቄ ሙሉ በሙሉ ሰላማዊ እንዲሆን የበኩላችሁን አስተዋጽኦ አድርጉ። አንድነት ሃይል ነው! መንገዶች ሁሉ ወደቃሊቲ ያመራሉ!
ይህን ጥሪ ላልሰሙ አሰሙ፣ “like & share” አድርጉት።
“You can jail a Revolutionary, but you can't jail the Revolution.” Huey Newton
ለኢትዮጵያ ህዝብ ነጻነትና አርነት ሲሉ በየእስር ቤቱ ታጉረው በዘረኞችና አንባገነኖች ግፍና በደል እየተፈጸመባቸው ያሉ ጋዜጠኞችን፣ የሙስሊሙ ንቅናቄ መሪዎችን፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችን እና የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችን እሁድ ታህሳስ 7 2005 ቃሊቲ ድ
ረስ ሄዶ ለመጠየቅ መታቀዱ እጅግ ቅዱስ አላማ ነው። በዚህ የፍትህ ንቅናቄ መሳተፍ የምትችሉ ነጻነት፣ ፍትህ፣ እኩልነትና ሰብአዊ ክብርን ናፋቂ ኢትዮጵያዊያን ሁሉ በዘር፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት እንዲሁም በፖለቲካ አስተሳሰብ ሳትከፋፈሉ በአንድነት ተሳታፊ እንድትሆኑና ታሪክ እንድትሰሩ እንማጻናለን። ይህ ንቅናቄ ሙሉ በሙሉ ሰላማዊ እንዲሆን የበኩላችሁን አስተዋጽኦ አድርጉ። አንድነት ሃይል ነው! መንገዶች ሁሉ ወደቃሊቲ ያመራሉ!
ይህን ጥሪ ላልሰሙ አሰሙ

No comments:

Post a Comment