Friday 4 January 2013

በሀረር ከተማ ከጁምዓ ፀሎት በኋላ ፖሊሶች አንድ ህፃን ልጅ ገደሉ Abe Tokichaw

በሀረር ከተማ ከጁምዓ ፀሎት በኋላ በተፈጠረው የሙስሊም ኢትዮጵያውያን ተቃውሞ ፖሊሶች አንድ ህፃን ልጅ ገደሉ። (እኔ “አንድ ህፃን ገደሉ” የሚለውን ስፅፈው በምን አይነት ሀዘን ውስጥ ሆኜ አንደሆነ የላይናው ይወቀው… የገደሉትስ ምን ተሰምቷቸው ይሆን…!?

 
 ጎበዝ መንግስታችን ወዴት እየሄደ ነው…? ባለፈው ቤታችን አለ አግባብ ፈረሰ ብለው አቤቱታ ሊያሰሙ የወጡ የአዲሳባ ነዋሪዎች ላይ ፖሊስ ጥቃት ሰንዝሮ ታዘለች ህፃን ገደለ። ሲባል ሰማን አሁን ደግሞ ሌላ መዓት ሰማን… አልገባንም “የቤተሰብ ምጣኔ” ሲባል የተወለደን መግደል መስሏቸው ይሆን እንዴ!? የት ሄደን እንፈንዳ…! ልል ነበር ለካስ በየሄድንበት ሰዎቻችን እያፈነዱን ነው… አንዴም በሳቅ አንዴም በእንባ… አንዴም በችግር አንዴም በዱላ… አረ መላ መላ…!
PHOTO Facebook activist (Dil Le Ethiopia Muslimoch)
Ethiopian Muslims killed during peaceful protest
Ethiopian muslims protest in shewa ber
Ethiopian muslims latest protest
Ethiopian muslims latest protest Shewaber

No comments:

Post a Comment